Genesis 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ሶዶም ድማ ካብ ምሕራድ ኬዶርላኦሜርን ምስኡ ዝነበሩ ነገስታትን፡ ኣብ ጐልጐል ሳቤ፡ ማለት ጐልጐል ነገስታት ምስ ተመልሰ፡ ኪቕበሎ ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኮሎ​ዶ​ጎ​ሞ​ር​ንና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ትን ነገ​ሥ​ታት ወግቶ ከተ​መ​ለ​ሰም በኋላ የሰ​ዶም ንጉሥ የን​ጉሥ ሜዳ በሆነ በሴዊ ሸለቆ ሊቀ​በ​ለው ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኮሎዶጎምርንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ነገሥታት ወግቶ ከተመለሰ በኋላም የሰዶም ንጉሥ የንጉሥ ሸለቆ በሆነ በሴዊ ሸለቆ ሊቀበለው ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኮሎዶጎምርንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ነገሥታት ወግቶ ከተመለሰ በኋላም የሰዶም ንጉሥ የንጉሥ ሸለቆ በሆነ በሴዊ ሸለቆ ሊቀበለው ወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብራመ ካዶርላኦመራነ አናና ዙፐቴዳ ካተቱዋ ጾኒደ ስሜዳዋፐ ጉየ፥ ሶዶማ ካቲ፥ (ካተቱዋ ዎምባ ግያ) ሻዌሀ ዎምባን አ ሞካናዉ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abraame Kadorllaa'oomeranne aanana zuppeteedda kaatetuwaa s'ooniide simmeeddawaappe guyye, Sodooma kaatii, (Kaatetuwaa Wombbaa giyaa) Shaaweeha Wombban Aa mokkanaw keseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abraamey Kadorlaa7oomerenne izara zuppetida kawota xoonidi simmidaappe guye, Sodoome kawoy, (kawota shoobba geetettiza) Shaaweha shoobbaan iza mokkanaas kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣብራሜይ ካዶርላኦሜሬኔ ኢዛራ ዙፔቲዳ ካዎታ ጾኒዲ ሲሚዳፔ ጉዬ፥ ሶዶሜ ካዎይ፥ (ካዎታ ሾባ ጌቴቲዛ) ሻዌሃ ሾባን ኢዛ ሞካናስ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብራመይ ኮሎዶጎሞርነ እያራ ቶቢዳ ካዎታ ፆንድ ስምያ ዎደ ሶዶመ ካዎይ፥ ካዎታ ዛንጋራ ጌተትያ ሳወ ዛንጋራን እያ ሞካናዉ ከይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abramey Kolodogomoorinne iyara tobbida kawota xoonidi simmiya wode Soodome kawoy, Kawota Zangaara geetetiya Sawe Zangaaran iya mokanaw keyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብራም ኮሎዶጎምርንና አብረውት የተሰለፉትን ነገሥታት ድል አድርጎ ሲመለስ፣ የሰዶም ንጉሥ፣ “የንጉሥ ሸለቆ” ተብሎ በሚጠራው በሴዊ ሸለቆ ሊቀበለው ወጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብራም ከዶርላዖሜርና ከእነርሱ ጋር አብረው የነበሩትን ነገሥታት ድል አድርጎ ሲመለስ፥ የሰዶም ንጉሥ “የንጉሥ ሸለቆ” እየተባለ በሚጠራው በሻዌህ ሸለቆ ሊቀበለው ወጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብራም ንኮሎዶጎሞርን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ነገስታትን ስዒሩ ኽምለስ እንተሎ፥ ንጉስ ሰዶም ክቕበሎ ናብቲ ሩባ ንጉስ ዝበሃል ሩባ ሴዊ ወፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ንክዳርላኦመርን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ነገስታትን ስዒሩ ኽምለስ ከሎ፡ ንጉስ ሰዶም ኪቕበሎ ናብ ለሰ ሻዌ፡ ንሱ ኽኣ ለሰ ንጉስ ወጸ።