Genesis 13:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጥሪቶም ብዙሕ ስለ ዝነበረ፡ ብሓንሳብ ኪነብሩ ስለ ዘይከኣሉ፡ እታ ምድሪ ሓቢሮም ኪነብሩ ኽትጻወሮም ኣይከኣለትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ን​ድ​ነ​ትም ይቀ​መጡ ዘንድ ምድር አል​በ​ቃ​ቸ​ውም፤ ንብ​ረ​ታ​ቸው ብዙ ነበ​ርና፤ ስለ​ዚ​ህም ባን​ድ​ነት ይቀ​መጡ ዘንድ ምድር አል​በ​ቃ​ቻ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንድነትም ይቀመጡ ዘንድ ምድር አልበቃቸውም የነበራቸው እጅግ ነበረና በአንድነት ሊቀመጡ አልቻሉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአንድነትም ይቀመጡ ዘንድ ምድር አልበቃቸውም የነበራቸው እጅግ ነበረና በአንድነት ሊቀመጡ አልቻሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱ እትፐ ደአናዉ ኡንቱንቶ ቢታይ ግድቤና፤ ኡንቱንቶ ዳሮ መሂ ደእያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ እትፐ ደአናዉ ዳንዳይበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttu ittippe de'anaw unttunttoo biittay gidibeenna; unttunttoo daro mehii de'iyaa diraw, unttunttu ittippe de'anaw danddayibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin isttas daro mehey diza gishshassinne istti issife daanaas isttas biittay xuummida gishshas issife daanaas dandaybeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስታስ ዳሮ ሜሄይ ዲዛ ጊሻሲኔ ኢስቲ ኢሲፌ ዳናስ ኢስታስ ቢታይ ጹሚዳ ጊሻስ ኢሲፌ ዳናስ ዳንዳይቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ አብራመስነ ሎፀስ ዳሮ መሄይ ደእያ ግሾ ኤንቲ ባንታ መሄታ ሄምያ በሳይ ፁምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Abramesinne Looxes daro mehey de7iya gisho enti banta meheta heemmiya bessay xuummis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሆኖም ሁለቱ አንድ ላይ ሲኖሩ ስፍራው አልበቃቸውም፤ ንብረታቸው እጅግ ብዙ ስለ ነበር፣ አብረው መኖር አልቻሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከብቶቻቸውን በአንድነት የሚያሰማሩበት በቂ የግጦሽ ቦታ ስላልነበረና አብራምና ሎጥ ብዙ የከብት መንጋ ስለ ነበራቸው አብረው ለመኖር አልቻሉም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጥሪቶም ብዙሕ ስለ ዝነበረ ድማ ምድሪ ፀበቦም፤ በዝ ምኽንያት እዙይ ብሓደ ኽነብሩ ኣይከኣሉን።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ምድሪ ኽኣ ብሃደ ኽነብሩ ኽትጾሮም ኣይክኣለትን። ጥሪቶም ብዙሕ ነበረ እሞ፡ ብሓደ ኺነብሩ ኣይክኣሉን።