Genesis 13:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዘርእኻ ድማ ከም ሓመድ ምድሪ ክገብሮ እየ፣ ሓመድ ምድሪ ዚቘጽረ እንተ ዀይኑ፡ ዘርእኻ እውን ኪቝጸር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዘር​ህ​ንም እንደ ባሕር አሸዋ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ የባ​ሕር አሸ​ዋን ይቈ​ጥር ዘንድ የሚ​ችል ሰው ቢኖር ዘርህ ደግሞ ይቈ​ጠ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዘርህንም እንደ ምድር አሸዋ አደርጋለሁ፤ የምድርን አሸዋን ይቈጥር ዘንድ የሚችል ሰው ቢኖር ዘርህ ደግሞ ይቈጠራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዘርህንም እንደ ምድር አሸዋ አደርጋለሁ፥ የምድርን አሸዋን ይቈጥር ዘንድ የሚችል ሰው ቢኖር ዘርህ ደግሞ ይቈጠራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ነ ዛርያ ሳኣ ሻፍያዳን ዳርሳና፤ ኦንነ ሳኣ ሻፍያ ፓይዳና ዳንዳዮፐ፥ ነ ዛሪካ ፓይደታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani ne zariyaa sa'aa shafiyaadan darissana; ooninne sa'aa shafiyaa paydana danddayooppe, ne zariikka paydettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ne zereth biitta ace mala darsana; oonikka biitta ace taybana dandaykko ne zereththika taybettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኔ ዜሬ ቢታ ኣጬ ማላ ዳርሳና፤ ኦኒካ ቢታ ኣጬ ታይባና ዳንዳይኮ ኔ ዜሬካ ታይቤታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነ ሼሻ ቢታ ባናዳ ዳርሳና። ኦንካ ቢታ ባና ታይባናዉ ዳንዳኦናይሳዳ ነ ሼሻይካ ታይበተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ne sheesha biitta baanada darsana. Oonika biitta baana taybanaw danda7onaysada ne sheeshayka taybetenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዘርህን እንደ ምድር ትቢያ አበዛዋለሁ፤ ማንም የምድርን ትቢያ ሊቈጥር እንደማይችል ሁሉ የአንተም ዘር የማይቈጠር ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘርህን እንደ ምድር አሸዋ አበዛዋለሁ፤ የምድር አሸዋ ሊቈጠር እንደማይቻል ሁሉ የአንተም ዘር እንዲሁ ሊቈጠር የማይቻል ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዘርእኻ ድማ ኸም ሑፃ ምድሪ ኸብዝሖ እየ። ሑፃ ምድሪ ኽቘፅር ዝኽእል ሰብ እንተልዩ፥ ዘርእኻውን ክቝፀር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዘርእካ ድማ ሓምድ ምድሪ ኽገብሮ እየ። ሰብ ሓመድ ምድሪ ኪቑጽር ዝኽእ እንተ ኾይኑ፡ ዘርእኻ ኽኣ ይቖጸር።