Genesis 13:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዘርእኻ ድማ ከም ሓመድ ምድሪ ክገብሮ እየ፣ ሓመድ ምድሪ ዚቘጽረ እንተ ዀይኑ፡ ዘርእኻ እውን ኪቝጸር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘርህንም እንደ ባሕር አሸዋ አደርጋለሁ፤ የባሕር አሸዋን ይቈጥር ዘንድ የሚችል ሰው ቢኖር ዘርህ ደግሞ ይቈጠራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዘርህንም እንደ ምድር አሸዋ አደርጋለሁ፤ የምድርን አሸዋን ይቈጥር ዘንድ የሚችል ሰው ቢኖር ዘርህ ደግሞ ይቈጠራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘርህንም እንደ ምድር አሸዋ አደርጋለሁ፥ የምድርን አሸዋን ይቈጥር ዘንድ የሚችል ሰው ቢኖር ዘርህ ደግሞ ይቈጠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ነ ዛርያ ሳኣ ሻፍያዳን ዳርሳና፤ ኦንነ ሳኣ ሻፍያ ፓይዳና ዳንዳዮፐ፥ ነ ዛሪካ ፓይደታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani ne zariyaa sa'aa shafiyaadan darissana; ooninne sa'aa shafiyaa paydana danddayooppe, ne zariikka paydettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ne zereth biitta ace mala darsana; oonikka biitta ace taybana dandaykko ne zereththika taybettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኔ ዜሬ ቢታ ኣጬ ማላ ዳርሳና፤ ኦኒካ ቢታ ኣጬ ታይባና ዳንዳይኮ ኔ ዜሬካ ታይቤታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነ ሼሻ ቢታ ባናዳ ዳርሳና። ኦንካ ቢታ ባና ታይባናዉ ዳንዳኦናይሳዳ ነ ሼሻይካ ታይበተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ne sheesha biitta baanada darsana. Oonika biitta baana taybanaw danda7onaysada ne sheeshayka taybetenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዘርህን እንደ ምድር ትቢያ አበዛዋለሁ፤ ማንም የምድርን ትቢያ ሊቈጥር እንደማይችል ሁሉ የአንተም ዘር የማይቈጠር ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘርህን እንደ ምድር አሸዋ አበዛዋለሁ፤ የምድር አሸዋ ሊቈጠር እንደማይቻል ሁሉ የአንተም ዘር እንዲሁ ሊቈጠር የማይቻል ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዘርእኻ ድማ ኸም ሑፃ ምድሪ ኸብዝሖ እየ። ሑፃ ምድሪ ኽቘፅር ዝኽእል ሰብ እንተልዩ፥ ዘርእኻውን ክቝፀር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዘርእካ ድማ ሓምድ ምድሪ ኽገብሮ እየ። ሰብ ሓመድ ምድሪ ኪቑጽር ዝኽእ እንተ ኾይኑ፡ ዘርእኻ ኽኣ ይቖጸር። |