Genesis 13:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሎጥ ኣዒንቱ ኣልዒሉ፡ የሆዋ ንሶዶምን ጎሞራን፡ ከም ኣታኽልቲ የሆዋ፡ ከም ምድሪ ግብጺ፡ ከምቲ ናብ ጾዓር ዝመጻእካ፡ ኣብ ኵሉ ጐልጐል ዮርዳኖስ ኣብ ኵሉ ቦታ ጽቡቕ ማይ ከም ዘለዎ ረኣየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሎጥም ዓይ​ኖ​ቹን አነሣ፤ በዮ​ር​ዳ​ኖስ ዙሪያ ያለ​ው​ንም ሀገር ሁሉ ውኃ የሞ​ላ​በት መሆ​ኑን አየ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰዶ​ም​ንና ገሞ​ራን ከማ​ጥ​ፋቱ አስ​ቀ​ድሞ እስከ ሴጎር ድረስ እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ገነ​ትና እንደ ግብፅ ምድር እንደ ነበረ አየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሎጥም ዓይኑን አነሣ፥ በዮርዳኖስ ዙሪያ ያለውንም አገር ሁሉ ውኃ የሞላበት መሆኑን አየ፤ እግዚአብሔር ሰዶምንና ገሞራን ከማጥፋቱ አስቀድሞ እስከ ዞዓር ድረስ እንደ እግዚአብሔር ገነት በግብፅ ምድር አምሳል ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሎጥም ዓይኑን አነሣ፥ በዮርዳኖስ ዙሪያ ያለውንም አገር ሁሉ ውኃ የሞላበት መሆኑን አየ፥ እግዚአብሔር ሰዶምንና ገሞራን ከማጥፋቱ አስቀድሞ እስከ ጾዓር ድረስ እንደ ጌታ ገነት በግብጽ ምድር አምሳል ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሎጸ ዩይ አ ጼሊደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ዎምባይ ኡባይ ቢደ ዞኣራ ጋካናዉ፥ መና ጎዳ ገነትያ ዎይ ግብጼ ቢታ ማላ ዳሮ ሃይ ደእያዋ ግድያዋ በኤዳ። (ሄዌነ መና ጎዳይ ሶዶማነ ጋሞራ ጌተትያ ካታማቶ ይሳናፐ ካሰ)።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Loos'e yuuyyi aad'd'i s'eelliide, Yorddaanoosa Shaafaa wombbay ubbay biide Zoo'aara gakkanaw, Med'inaa Godaa gennetiyaa woy Gibis'e biittaa mala daro haatsay de'iyaawaa gidiyaawaa be'eedda. (Hewenne Med'ina Goday Sodoomanne Gamoora geetettiyaa katamato d'ayissanaappe kase).
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Looxey yuuyi aadhdhi xeellidi Yordaanoose shoobbay biidi Zo7aare gakkanaas GODAA gannate woykko Gibxe biitta mala daro haaththi dizayssa be7ides. (Hessika GODAY Sodoomenne Gamoora geetettiza katamata dhayssanaappe kase.)
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሎጼይ ዩዪ ኣ ጼሊዲ ዮርዳኖሴ ሾባይ ቢዲ ዞኣሬ ጋካናስ ጎዳ ጋናቴ ዎይኮ ጊብጼ ቢታ ማላ ዳሮ ሃ ዲዛይሳ ቤኢዴስ። (ሄሲካ ጎዳይ ሶዶሜኔ ጋሞራ ጌቴቲዛ ካታማታ ይሳናፔ ካሴ።)
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሎፀይ ቢታ ዩይ አድ ፄልያ ዎደ ዮርዳኖሰ ዛንጋራይ፥ ጎዳ ጋናትያዳ ዎይኮ ዞኣረ ባጋራ ደእያ ግብፀ ቢታ መላ ሃ ኩምዳይሳ በእስ። ሄስካ፥ ሀንዳይ ጎዳይ ሶዶመነ ጋሞራ ጌተትያ ካታማታ ይሳናፐ ስን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Looxey biitta yuuyi aadhidi xeelliya wode Yordaanose zangaaray, Godaa gannatiyada woyko Zo7aare baggara de7iya Gibxe biitta mela haathi kumidaysa be7is. Hessika, haniday Goday Soodomenne Gamoora geetetiya katamata dhaysanape sinthe.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሎጥ ዐይኑን አቅንቶ ሲመለከት፣ የዮርዳኖስ ረባዳ ሜዳ እንደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ገነት፣ በዞዓር አቅጣጫ እንዳለው እንደ ግብፅ ምድር ውሃማ ቦታ ሆኖ አገኘው። እንዲህም የነበረው እግዚአብሔር (ያህዌ) የሰዶምንና የገሞራን ከተሞች ከማጥፋቱ በፊት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሎጥ ዙሪያውን በተመለከተ ጊዜ የዮርዳኖስ ሸለቆ እስከ ጾዓር ድረስ እንደ እግዚአብሔር ገነት ወይም እንደ ግብጽ ምድር ውሃ የሞላበት መሆኑን አየ፤ ይህን የተመለከተው እግዚአብሔር የሰዶምንና የገሞራን ከተሞች ከማጥፋቱ በፊት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሎጥ ከዓ ናብ ዙርያኡ ቘላሕ እንተበለ፥ ኵሉ እቲ ናብ ዞዓር ዝወስድ ጐልጐል ዮርዳኖስ ከም ገነት እግዚኣብሄርን፥ ከም ምድሪ ግብፅን፥ ማይ መሊእዎ ኸም ዘሎ ረአየ። (እዙይ እግዚኣብሄር ንሰዶምን ገሞራን ከየጥፍአን እንተሎ እዩ።)
Amharic Tigrinya 2011 ሎጥ ከኣ ዓይኑ ቋሕ ኣቢሉ፡ ብዘሎ እቲ ጎልጎል ዮርዳኖስ ኩሉ ማይ መሊእዎ ኸም ዘሎ ረኣየ። እግዚኣብሄር ንሶዶምን ጎሞራን ከየጥፍኤን ከሎ፡ እቲ ንዞዓር እትኣትወሉ ኸም ገነት እግዚኣብሄር፡ ከም ምድሪ ግብጺ ነበረ።