Genesis 12:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሆዋ ንኣብራም ተራእዩ፡ ነዛ ምድሪ እዚኣ ንዘርእኻ ክህቦ እየ፡ በሎ። ኣብኡ ድማ ነቲ ዝተገልጸሉ እግዚኣብሄር መሰውኢ ሰሪሑሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ለአብራም ተገለጠለትና፥ “ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ” አለው። አብራምም ለእርሱ ለተገለጠለት ለእግዚአብሔር በዚያ መሠውያን ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ለአብራም ተገለጠለትና። ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ አለው። እርሱም ለተገለጠለት ለእግዚአብሔር በዚያ ስፍራ መሠውያን ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም ለአብራም ተገለጠለትና፦ ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ አለው። እርሱም ለተገለጠለት ለእግዚአብሔር በዚያ ስፍራ መሠውያን ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳይ አብራማዉ ቆንጪደ አ፥ “ሀ ጋድያ ታን ነ ዘረዉ እማና” ያጌዳ። እ ባረዉ ቆንጬዳ መና ጎዳዉ ሄ ሳኣን ያርሽያ ሳኣ ኬጺደ ጎይኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'inaa Goday Abraamaw k'onc'c'iide Aa, «Ha gadiyaa taani ne zeretsaw immana» yaageedda. I barew k'onc'c'eedda Med'inaa Godaw he sa'aan yarshshiyaa sa'aa kees's'iide goynneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Abraames qonccidi, «Ha biittaa tani ne zereththas immana» gides; izi baas qonccida GODAAS he sohon yarsho yarshizaso keexxidi goynnides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኣብራሜስ ቆንጪዲ፥ «ሃ ቢታ ታኒ ኔ ዜሬስ ኢማና» ጊዴስ፤ ኢዚ ባስ ቆንጪዳ ጎዳስ ሄ ሶሆን ያርሾ ያርሺዛሶ ኬጺዲ ጎይኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ አብራመስ ያን ቆንጭድ፥ “ሀ ቢታ ታኒ ነ ሼሻስ እማና” ያግስ። እካ ባ ቆንጭዳ ጎዳስ ሄ በሳን ያርሾ በሲ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay Abrames yan qoncidi, “Ha biitta taani ne sheeshas immana” yaagis. Ika ba qoncida Godaas he bessan yarsho bessi giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ለአብራም ተገልጦ፣ “ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ” አለው። እርሱም ለተገለጠለት አምላክ (ያህዌ) በዚያ ስፍራ መሠዊያ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና “ለዘርህ የምሰጠው ምድር ይህ ነው” አለው፤ ከዚህ በኋላ አብራም ለተገለጠለት አምላክ በዚያ ቦታ መሠዊያ ሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኣብራም ተርኣዮ እሞ “እዛ ምድሪ እዚኣ ንዘርእኻ ኽህባ እየ” በሎ። ኣብራምውን ነቲ ዝተርኣዮ እግዚኣብሄር፥ ኣብኣ መሰውኢ ሰርሐሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንኣብራም ተራእዮ፡ እዚ ምሪ እዚኣ ንዘርእኻ ክህቦ እየ፡ ከኣ በሎ። ኣብኡውን ነቲ እተራእዮ ኣግዚኣብሄር መሰውኢ ሰርሓሉ። |