Genesis 12:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሆዋ ንኣብራም ተራእዩ፡ ነዛ ምድሪ እዚኣ ንዘርእኻ ክህቦ እየ፡ በሎ። ኣብኡ ድማ ነቲ ዝተገልጸሉ እግዚኣብሄር መሰውኢ ሰሪሑሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ብ​ራም ተገ​ለ​ጠ​ለ​ትና፥ “ይህ​ችን ምድር ለዘ​ርህ እሰ​ጣ​ለሁ” አለው። አብ​ራ​ምም ለእ​ርሱ ለተ​ገ​ለ​ጠ​ለት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዚያ መሠ​ው​ያን ሠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ለአብራም ተገለጠለትና። ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ አለው። እርሱም ለተገለጠለት ለእግዚአብሔር በዚያ ስፍራ መሠውያን ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ለአብራም ተገለጠለትና፦ ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ አለው። እርሱም ለተገለጠለት ለእግዚአብሔር በዚያ ስፍራ መሠውያን ሠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳይ አብራማዉ ቆንጪደ አ፥ “ሀ ጋድያ ታን ነ ዘረዉ እማና” ያጌዳ። እ ባረዉ ቆንጬዳ መና ጎዳዉ ሄ ሳኣን ያርሽያ ሳኣ ኬጺደ ጎይኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'inaa Goday Abraamaw k'onc'c'iide Aa, «Ha gadiyaa taani ne zeretsaw immana» yaageedda. I barew k'onc'c'eedda Med'inaa Godaw he sa'aan yarshshiyaa sa'aa kees's'iide goynneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Abraames qonccidi, «Ha biittaa tani ne zereththas immana» gides; izi baas qonccida GODAAS he sohon yarsho yarshizaso keexxidi goynnides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኣብራሜስ ቆንጪዲ፥ «ሃ ቢታ ታኒ ኔ ዜሬስ ኢማና» ጊዴስ፤ ኢዚ ባስ ቆንጪዳ ጎዳስ ሄ ሶሆን ያርሾ ያርሺዛሶ ኬጺዲ ጎይኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ አብራመስ ያን ቆንጭድ፥ “ሀ ቢታ ታኒ ነ ሼሻስ እማና” ያግስ። እካ ባ ቆንጭዳ ጎዳስ ሄ በሳን ያርሾ በሲ ጊግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay Abrames yan qoncidi, “Ha biitta taani ne sheeshas immana” yaagis. Ika ba qoncida Godaas he bessan yarsho bessi giigisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ለአብራም ተገልጦ፣ “ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ” አለው። እርሱም ለተገለጠለት አምላክ (ያህዌ) በዚያ ስፍራ መሠዊያ ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና “ለዘርህ የምሰጠው ምድር ይህ ነው” አለው፤ ከዚህ በኋላ አብራም ለተገለጠለት አምላክ በዚያ ቦታ መሠዊያ ሠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኣብራም ተርኣዮ እሞ “እዛ ምድሪ እዚኣ ንዘርእኻ ኽህባ እየ” በሎ። ኣብራምውን ነቲ ዝተርኣዮ እግዚኣብሄር፥ ኣብኣ መሰውኢ ሰርሐሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንኣብራም ተራእዮ፡ እዚ ምሪ እዚኣ ንዘርእኻ ክህቦ እየ፡ ከኣ በሎ። ኣብኡውን ነቲ እተራእዮ ኣግዚኣብሄር መሰውኢ ሰርሓሉ።