Genesis 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብራም ኣብታ ምድሪ ኽሳዕ ስፍራ ሴኬም፡ ክሳዕ ጐልጐል ሞር ተጓዕዘ። እቲ ከነኣናዊ ድማ ሽዑ ኣብታ ሃገር ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብራምም እስከ ሴኬም ስፍራ እስከ ታላቁ ዛፍ ድረስ በዚያች ምድር አለፈ፤ የከነዓን ሰዎችም በዚያን ጊዜ በዚያች ምድር ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብራምም እስከ ሴኬም ስፍራ እስከ ሞሬ የአድባር ዛፍ ድረስ በምድር አለፈ፤ የከነዓን ሰዎችም በዚያን ጊዜ በምድሩ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብራምም እስከ ሴኬም ስፍራ እስከ ሞሬ የባሉጥ ዛፍ ድረስ በምድር አለፈ፥ የከነዓን ሰዎችም በዚያን ጊዜ በምድሩ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራመ ሄ ጋድያን ሰኬማ ግያ ሳኣን ደእያ ሞረ ግያ ዎልቃማ ዎላ ጋካናዉ ሀመቲደ ቤዳ። ሄ ዎደ ካናነ አሳቱ ሄ ጋድያን ደእኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abraame he gadiyaan Sekeema giyaa sa'aan de'iyaa Moore giyaa wolk'k'aama wolaa gakkanaw hametiidde beedda. He wode Kanaane asatuu he gadiyaan de'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abraamey he biittan Seekeemen Moore geetettizason diza gita miththaako gakkanaas bides; he wode Kanaane asati he biittan deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሜይ ሄ ቢታን ሴኬሜን ሞሬ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ጊታ ሚኮ ጋካናስ ቢዴስ፤ ሄ ዎዴ ካናኔ ኣሳቲ ሄ ቢታን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራመይ ሴከማን ደእያ ሞረ ጌተትያ ግታ ምኮ ጋካናዉ ካንድ ብስ። ሄ ዎደ ካናነ አሳት ሄ ቢታን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abramey Seekeman de7iya More geetetiya gita mithaako gakanaw kanthidi bis. He wode Kanaane asati he biittan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብራም ትልቁ የሞሬ ዛፍ እስከሚገኝበት እስከ ሴኬም ድረስ በምድሪቱ ዘልቆ ሄደ። በዚያን ጊዜ ከነዓናውያን በዚሁ ምድር ይኖሩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብራም በሴኬም ወደሚገኘው ቅዱስ ስፍራ ወደ ሞሬ ዛፍ እስኪደርስ ድረስ ተጓዘ፤ በዚያን ጊዜ ከነዓናውያን በዚያች ምድር ይኖሩ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብራም ድማ በታ ምድሪ ሓሊፉ ናብታ ሴኬም እትበሃል ቦታ፥ ናብታ ዓባይ ኦም ሞሬ በፅሐ። በቲ ዘመን እቱይ ድማ ከነዓናውያን ኣብታ ምድሪ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብራም ድማ በታ ምድሪ ኽሳዕ ቦታ ሴኬም ክሳዕ ድዋታት ሞሬ ሓለፈ። በቲ ዘበንቲ ድማ ከነኣናውያን ኣብታ ምድሪ እቲኣ ነበሩ። |