Genesis 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብራም ንሰበይቱ ሳራይን ንሎጥ ወዲ ሓዉን ንዅሉ እቲ ዝኣከብዎ ንብረቶምን ነተን ኣብ ካራን ዝረኸብወን ነፍሳትን ወሰደ። ናብ ምድሪ ከነኣን ኪኸዱ ድማ ተበገሱ። ናብ ምድሪ ከነኣን ድማ ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን፥ ያገኙትን ከብት ሁሉና በካራን ያገኙአቸውን ሰዎች ይዞ ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ወጣ፤ ወደ ከነዓንም ምድር ገቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን፥ ያገኙትን ከብት ሁሉና በካራን ያገኙአቸውን ሰዎች ይዞ ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ወጣ፤ ወደ ከነዓንም ምድር ገቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን፥ ያገኙትን ከብት ሁሉና በካራን ያገኙአቸውን ሰዎች ይዞ ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ወጣ፥ ወደ ከነዓንም ምድር ገቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራመ ባረ ማቻቶ ሳሮ፥ ባረ እሻ ናኣ ሎጻ፥ ያን ሺሼዳ ባረንቱ ማጹዋ ኡባነ፥ ካራነን ኡንቱንቱ ደሜዳ ቆማቱዋ አኪደ፥ ካናነ ጋድያ ባናዉ ደንዴዳ፤ ቢደ ኡንቱንቱ ካናነ ጋድያ ጋኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abraame bare machchatto Saaro, bare ishaa na'aa Loos'a, yan shiishsheedda barenttu mas'uwaa ubbaanne, Kaaraanen unttunttu demmeedda k'oomatuwaa akkiide, Kanaane gadiyaa baanaw denddeedda; biide unttunttu Kanaane gadiyaa gakkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abraamey ba machchiyo Soora, ba isha naa Looxe, Kaaraanen istti demmida aylletanne heen shiishshida bantta aqota ubbaa ekkidi Kanaane biitta bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሜይ ባ ማቺዮ ሶራ፥ ባ ኢሻ ና ሎጼ፥ ካራኔን ኢስቲ ዴሚዳ ኣይሌታኔ ሄን ሺሺዳ ባንታ ኣቆታ ኡባ ኤኪዲ ካናኔ ቢታ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራመይ ባ ማችዉ ሶራ፥ ባ እሻ ናአ ሎፀ፥ ካራነን ደእሸ ሺሽዳ ሻሉዋነ ባ አይለታ ኡባ ኤክድ ካናነ ቢታ ብድ ጋክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abramey ba machiw Soora, ba isha na7a Looxe, Kaaranen de7ishe shiishida shaluwanne ba aylleta ubba ekidi Kanaane biitta bidi gakidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን አስከትሎ በካራን ሳሉ ያፈሩትን ሀብትና የነበራቸውን አገልጋዮች ይዘው በመጓዝ ከነዓን ምድር ገቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብራም፥ ሚስቱ ሣራይና የወንድሙ ልጅ ሎጥ፥ በካራን ሳሉ ያገኙትን ሀብትና አገልጋዮቻቸውን ሁሉ ይዘው ወደ ከነዓን ምድር ሄዱ። ከነዓን በደረሱ ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብራም ድማ ንሶራ ሰበይቱን ንሎጥ ወዲ ሓዉን ነቲ ዘጥረይዎ ዅሉ ጥሪቶምን፥ ነቶም ኣብ ካራን ዘጥረይዎም ሰባትን ሒዙ፥ ናብ ምድሪ ከነዓን ክኸይድ ወፀ፤ ኣብ ምድሪ ከነዓን ከዓ በፅሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብራም ድማ ንሳራይ ሰበይቱን ንሎጥ ወዲ ሓዉን፡ ነቲ ዘጥረይዎ ኹሉ ጥሪቶምን ነቶም ካብ ካራን ዘጥረይዎም ነፍሳትን ወደሶ፡ ንምድሪ ኸንኣን ኪኸዱ ወጹ፡ ናብ ምድሪ ኸንኣን ከኣ መጹ። |