Genesis 12:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፈርኦን ንኣብራም ጸዊዑ፡ እንታይ እዩ ዝገበርካለይ፧ ስለምንታይ ሰበይትኻ እያ ዘይበልካኒ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርዖንም አብራምን ጠርቶ አለው፥ “ይህ ያደረግህብኝ ምንድን ነው? እርስዋ ሚስትህ እንደ ሆነች ለምን አልገለጥህልኝም? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርዖንም አብራምን ጠርቶ አለው። ይህ ያደረግህብኝ ምንድር ነው? እርስዋ ሚስትህ እንደ ሆነች ለምን አልገለጥህልኝም? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈርዖንም አብራምን ጠርቶ አለው፦ ይህ ያደረግህብኝ ምንድነው? እርሷ ሚስትህ እንደ ሆነች ለምን አልገለጥህልኝም? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ካቲ አብራማ ጼሲደ፥ “ኔን ሀዋ አያዉ ታ ቦላ ኦድ? እዛ ነ ማቻቶ ግዴዳዋ አያዉ ታዉ ኦዳበይኪ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina kaatii Abraama s'eesiide, «Neeni hawaa ayaw ta bolla ootsaad? iza ne machchatto gideeddawaa ayaw taw odabeykkii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin kawozi Abraame xeygidi, «Neni hayssa ays ta bolla ooththadii? Iza ne machcho gididayssa ays taas yootabeekkii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ካዎዚ ኣብራሜ ጼይጊዲ፥ «ኔኒ ሃይሳ ኣይስ ታ ቦላ ኦዲ? ኢዛ ኔ ማቾ ጊዲዳይሳ ኣይስ ታስ ዮታቤኪ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ አብራመ ፄግስድ፥ “ነ ታ ቦላ ኦዳባይ ሀይስ አይቤ? እያ ነ ማቾ ግደይሳ አይስ ታዉ ኦዳብኪ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, kawoy Abrame xeegisidi, “Ne ta bolla oothidabay haysi aybee? Iya ne macho gideysa ayis taw odabikii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ፈርዖን አብራምን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “ይህ ያደረግህብን ነገር ምንድን ነው? ‘ሚስትህ እንደ ሆነች ለምን አልነገርኸኝም?’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ፈርዖን አብራምን አስጠርቶ እንዲህ ሲል ጠየቀው “ይህ ያደረግኽብኝ ነገር ምንድን ነው? ሣራይ ሚስትህ እንደ ሆነች ለምን አልነገርከኝም? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፈርዖን ድማ ንኣብራም ናብኡ ፀዊዑ፥ “እዝ ኣባይ ዝገበርካዮ እንታይ እዩ? ስለ ምንታይ ኢኻኸ ሰበይትኻ ምዃና ዘየፍለጥካኒ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈርኦን ድማ ንኣብራም ናብኡ ጸዊዑ፡ እንታይ እዩ እዚ ዝገብርካኒ፡ ስለምንታይ ኢኻ ሰብይትኻ ምዃና ዘየፍለጥካኒ፡ |