Genesis 12:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ግብጺ ኪኣቱ ምስ ቀረበ፡ ንሳራይ ሰበይቱ፡ እንሆ፡ ክትጥምታ ጽብቕቲ ሰበይቲ ምዃንኪ እፈልጥ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ አብራም ወደ ግብፅ ለመግባት በቀረበ ጊዜ ሚስቱን ሦራን እንዲህ አላት፥ “አንቺ መልከ መልካም ሴት እንደ ሆንሽ እነሆ እኔ አውቃለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ግብፅም ለመግባት በቀረበ ጊዜ ሚስቱን ሦራን እንዲህ አላት። አንቺ መልከ መልካም ሴት እንደ ሆንሽ እነሆ እኔ አውቃለሁ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ግብጽም ለመግባት በቀረበ ጊዜ ሚስቱን ሣራን እንዲህ አላት፦ አንቺ መልከ መልካም ሴት እንደ ሆንሽ እነሆ እኔ አውቃለሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ገላና ሀንሽን፥ አብራመ ባረ ማቻቶ ሳሮ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ስሳ፤ ኔን ሎይ ማላ ሎኦ ማጫ አሳ ግድያዋ ታን ኤራይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibis'e gelana hanishin, Abraame bare machchatto Saaro hawaadan yaageedda; «Sisa; neeni loytsa malaa lo"o mac'c'a asaa gidiyaawaa taani eray. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe gelana hanishin Abraamey ba machchiyo Soora, «Siya! Ne daro mala lo7o maccas gididayssa ta erays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ጌላና ሃኒሺን ኣብራሜይ ባ ማቺዮ ሶራ፥ «ሲያ! ኔ ዳሮ ማላ ሎኦ ማጫስ ጊዲዳይሳ ታ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ ገላናዉ ማትያ ዎደ አብራመይ ባ ማቸ ሶራኮ፥ “ኔኒ ማላ ሎኦ ግደይሳ ታኒ ኤራይስ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe gelanaw matiya wode Abramey ba mache Soorako, “Neeni mala lo77o gideysa taani erayis; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግብፅ ለመግባት ጥቂት ሲቀረው አብራም ሚስቱን ሦራን እንዲህ አላት፤ “መቼም አንቺ ውብ ሴት መሆንሽን ዐውቃለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብራም ወደ ግብጽ ምድር ለመግባት በተቃረበ ጊዜ ሚስቱን ሣራይን እንዲህ አላት፤ “አንቺ በጣም ቈንጆ ሴት መሆንሽን ዐውቃለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ግብፂ ኽኣቱ ምስ ቀረበ፥ ንሰበይቱ ሶራ “እንሆ፥ መልክዐኛ ሰበይቲ ኸም ዝኾንኪ ኣነ እፈልጥ እየሞ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኻኣ፡ ናብ ግብጺ ኽኣቱ ምስ ቀረበ፡ ንሰበይቱ ሳራይ፡ እንሆ መልከዔኛ ሰበይቲ ምዃንኪ ፈሊጠ ኣሎኹ እሞ፡ |