Genesis 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ እንሆ፡ እቶም ህዝቢ ሓደ እዮም፡ ኩሎም ድማ ሓደ ቋንቋ ኣለዎም፤ እዚ ድማ ክገብርዎ ይጅምሩ፡ ሕጂ ድማ ከምቲ ክገብርዎ ዝሓሰብዎ ዝኽልከል ነገር የለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አለ፥ “እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፤ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ መሥራትን አይተዉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አለ። እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም አለ፦ “እነሆ፥ እነዚህ ሕዝቦች አንድ ወገን ናቸው፥ የሁሉም መነጋገሪያ ቋንቋም አንድ ነው። አሁን ይህን ማድረግ ጀመሩ፥ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ “ሄኮ ኡንቱንቱ እት አሳ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኡባይካ እት ቃላን ሃሳዪኖ፤ ኡንቱንቱ ሀእ ሀዋ ኦናዉ ዶሞዋፐ ጉየ፥ ኡንቱንቱ ባረንቶ ኦናዉ ቆፖዋ ኡንቱንቶ ዳንዳየተናዌ አያይነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday «Hekko unttunttu itti asaa; k'ay unttunttu ubbaykka itti k'aalan haasayiino; unttunttu ha"i hawaa ootsanaw doommowaappe guyye, unttunttu barenttoo ootsanaw k'oppowaa unttunttoo danddayettenawe ayaynne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hekko istti issi asa! Qasse istti wurikka issi qaalan haasayeettes; istti ha7i hayssa ooso oykkidaappe guye, istti baas ooththanaas qoppidayssa istta digganay deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄኮ ኢስቲ ኢሲ ኣሳ! ቃሴ ኢስቲ ዉሪካ ኢሲ ቃላን ሃሳዬቴስ፤ ኢስቲ ሃኢ ሃይሳ ኦሶ ኦይኪዳፔ ጉዬ፥ ኢስቲ ባስ ኦናስ ቆፒዳይሳ ኢስታ ዲጋናይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ሄኮ፥ ኤንቲ እስ አስ፤ ኤንቲ ኡባይካ እስ ዶናን ኦደትዶሶና። ኤንቲ ሀእ ሀይሳ ኦናዉ ዶምዶሶና። ኤንቲ ባንታዉ ኦናዉ ሀልችዳባ ፖሎና አጎኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday haysada yaagis; “Heko, enti issi asi; enti ubbayka issi doonan odetidosona. Enti ha7i haysa oothanaw doomidosona. Enti bantaw oothanaw halchidaba polonna aggokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለ፤ “እንዲህ እንደ አንድ ሕዝብ አንድ ቋንቋ በመናገር ይህን ማድረግ ከጀመሩ፣ ከእንግዲህ ያቀዱትን ሁሉ ማከናወን አያዳግታቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም አለ፤ “እነሆ፥ እነዚህ ሰዎች አንድ ወገን ናቸው፤ መነጋገሪያ ቋንቋቸውም አንድ ነው፤ ይህም ከሚሠሩት የመጀመሪያው ብቻ ነው፤ በዚህ ዐይነት ሊሠሩ ያቀዱትን ሁሉ ማድረግ አያቅታቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “እንሆ፥ እዚኣቶም ሓደ ቛንቋ ዝዛረቡ ሓደ ህዝቢ እዮም። መጀመርታ ኽገብርዎ ዝሓሰቡ እዙይ እዩ። ድሕሪ ደጊም ነቲ ኽገብርዎ ዝሓሰቡ ኻብ ምፍፃም ዝኽልክሎም የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ፡ ኣንሆ ኹላቶም ሓደ ዝዛረብኦም ሓደ ህዝቢ እዮም። መጀምርታ ግብሮም ከኣ እዚ እዩ። ሒጂ ድማ ኪገብርዎ ኢሎም ዝህቅንዎ ዘበለ ዚኽልክሎም የልቦን። |