Genesis 11:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ፡ እንሆ፡ እቶም ህዝቢ ሓደ እዮም፡ ኩሎም ድማ ሓደ ቋንቋ ኣለዎም፤ እዚ ድማ ክገብርዎ ይጅምሩ፡ ሕጂ ድማ ከምቲ ክገብርዎ ዝሓሰብዎ ዝኽልከል ነገር የለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለ፥ “እነሆ፥ እነ​ርሱ አንድ ወገን ናቸው፤ ለሁ​ሉም አንድ ቋንቋ አላ​ቸው፤ ይህ​ንም ለማ​ድ​ረግ ጀመሩ፤ አሁ​ንም ያሰ​ቡ​ትን ሁሉ መሥ​ራ​ትን አይ​ተ​ዉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አለ። እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም አለ፦ “እነሆ፥ እነዚህ ሕዝቦች አንድ ወገን ናቸው፥ የሁሉም መነጋገሪያ ቋንቋም አንድ ነው። አሁን ይህን ማድረግ ጀመሩ፥ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ “ሄኮ ኡንቱንቱ እት አሳ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኡባይካ እት ቃላን ሃሳዪኖ፤ ኡንቱንቱ ሀእ ሀዋ ኦናዉ ዶሞዋፐ ጉየ፥ ኡንቱንቱ ባረንቶ ኦናዉ ቆፖዋ ኡንቱንቶ ዳንዳየተናዌ አያይነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday «Hekko unttunttu itti asaa; k'ay unttunttu ubbaykka itti k'aalan haasayiino; unttunttu ha"i hawaa ootsanaw doommowaappe guyye, unttunttu barenttoo ootsanaw k'oppowaa unttunttoo danddayettenawe ayaynne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hekko istti issi asa! Qasse istti wurikka issi qaalan haasayeettes; istti ha7i hayssa ooso oykkidaappe guye, istti baas ooththanaas qoppidayssa istta digganay deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄኮ ኢስቲ ኢሲ ኣሳ! ቃሴ ኢስቲ ዉሪካ ኢሲ ቃላን ሃሳዬቴስ፤ ኢስቲ ሃኢ ሃይሳ ኦሶ ኦይኪዳፔ ጉዬ፥ ኢስቲ ባስ ኦናስ ቆፒዳይሳ ኢስታ ዲጋናይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ሄኮ፥ ኤንቲ እስ አስ፤ ኤንቲ ኡባይካ እስ ዶናን ኦደትዶሶና። ኤንቲ ሀእ ሀይሳ ኦናዉ ዶምዶሶና። ኤንቲ ባንታዉ ኦናዉ ሀልችዳባ ፖሎና አጎኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday haysada yaagis; “Heko, enti issi asi; enti ubbayka issi doonan odetidosona. Enti ha7i haysa oothanaw doomidosona. Enti bantaw oothanaw halchidaba polonna aggokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለ፤ “እንዲህ እንደ አንድ ሕዝብ አንድ ቋንቋ በመናገር ይህን ማድረግ ከጀመሩ፣ ከእንግዲህ ያቀዱትን ሁሉ ማከናወን አያዳግታቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም አለ፤ “እነሆ፥ እነዚህ ሰዎች አንድ ወገን ናቸው፤ መነጋገሪያ ቋንቋቸውም አንድ ነው፤ ይህም ከሚሠሩት የመጀመሪያው ብቻ ነው፤ በዚህ ዐይነት ሊሠሩ ያቀዱትን ሁሉ ማድረግ አያቅታቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ “እንሆ፥ እዚኣቶም ሓደ ቛንቋ ዝዛረቡ ሓደ ህዝቢ እዮም። መጀመርታ ኽገብርዎ ዝሓሰቡ እዙይ እዩ። ድሕሪ ደጊም ነቲ ኽገብርዎ ዝሓሰቡ ኻብ ምፍፃም ዝኽልክሎም የለን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ፡ ኣንሆ ኹላቶም ሓደ ዝዛረብኦም ሓደ ህዝቢ እዮም። መጀምርታ ግብሮም ከኣ እዚ እዩ። ሒጂ ድማ ኪገብርዎ ኢሎም ዝህቅንዎ ዘበለ ዚኽልክሎም የልቦን።