Genesis 11:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ታራ ድማ ንወዱ ኣብራምን ንሎጥ ወዲ ካራን ወዲ ወዱን ንሳራይ መርዓኡን ሰበይቲ ኣብራም ወዱን ወሰደ። ካብ ኡር ከለዳውያን ድማ ናብ ምድሪ ከነኣን ኪኸዱ ምሳታቶም ተበገሱ። ናብ ካራን መጺኦም ድማ ኣብኣ ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታራም ልጁን አብራምንና የልጅ ልጁን የአራንን ልጅ ሎጥን፥ የልጁንም የአብራምን ሚስት ምራቱን ሦራን ወሰደ፤ ከእርሱም ጋር ወደ ከነዓን ምድር ይሄዱ ዘንድ ከከለዳውያን ምድር አወጣቸው። ወደ ካራንም መጡ፤ በዚያም ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታራም ልጁን አብራምንና የልጅ ልጁን የሐራንን ልጅ ሎጥን የልጁንም የአብራምን ሚስት ምራቱን ሦራን ወሰደ፤ ከእርሱም ጋር ወደ ከነዓን ምድር ይሄዱ ዘንድ ከከለዳውያን ዑር ወጡ፤ ወደ ካራንም መጡ፥ ከዚያም ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታራም ልጁን አብራምን፥ የልጅ ልጁን የሐራንን ልጅ ሎጥንና የልጁንም የአብራምን ሚስት ምራቱን ሣራን ወሰደ፥ ከእርሱም ጋር ወደ ከነዓን ምድር ይሄዱ ዘንድ ከከለዳውያን ዑር ወጡ፥ ወደ ካራንም መጡ፥ ከዚያም ተቀመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታር ባረ ናኣ አብራማ፥ ባረ ናኣ ሃራና ናኣ ሎጻነ፥ ባረ ናኣ አብራሞ ማቻቶ ሳሮ አኪደ ከስና፥ ኡንቱንቱ እትፐ ካናነ ጋድያ ባናዉ ኡር ግያ ካላዳዌቱዋ ካታማፐ ደንዴድኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ካራነ ግያ ካታማ ጋካናዉ ቢደ፥ ያን ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taari bare na'aa Abraama, bare na'aa Haaraana na'aa Loos'anne, bare na'aa Abraamo machchatto Saaro akkiidde kesina, unttunttu ittippe Kanaane gadiyaa baanaw Uuri giyaa Kaladaawetuwaa katamaappe denddeeddino; shin unttunttu Kaaraane giyaa katamaa gakkanaw biide, yan utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taaray ba naa Abraame, ba naaza Haaraane naa Looxenne ba naa Abraame machcho Soora ekkidi keziin istti issife Kanaane biitta baanaas Uure geetettiza Kaladaaweta katamappe dendida; gido attiin istti Kaaraane geetettiza katama gakkanaas biidi heen de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታራይ ባ ና ኣብራሜ፥ ባ ናዛ ሃራኔ ና ሎጼኔ ባ ና ኣብራሜ ማቾ ሶራ ኤኪዲ ኬዚን ኢስቲ ኢሲፌ ካናኔ ቢታ ባናስ ኡሬ ጌቴቲዛ ካላዳዌታ ካታማፔ ዴንዲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ካራኔ ጌቴቲዛ ካታማ ጋካናስ ቢዲ ሄን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታር ባ ናኣ አብራመ፥ ባ ናኣ ሃራነ ናኣ ሎፀነ፥ ባ ናኣ አብራመ ማችዉ ሶራ ኤክድ፥ ካናነ ቢታ ባናዉ ካልዳወታ ካታማ ኡረፐ ደንድስ። ሽን ኤንቲ ካራነ ካታማ ጋክድ ያን ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taari ba na7aa Abrame, ba na7aa Haarane na7aa Looxenne, ba na7aa Abrame machiw Soora ekidi, Kanaane biitta baanaw Kaldaaweta katamaa Uurepe dendis. Shin enti Kaarane katama gakidi yan uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታራ ልጁን አብራምን፣ ሐራን የወለደውን የልጅ ልጁን ሎጥን እንዲሁም የአብራምን ሚስት ምራቱን ሦራን ይዞ ወደ ከነዓን ለመሄድ በከለዳውያን ምድር ከምትገኘው ከዑር አብረው ወጡ፤ ነገር ግን ካራን በደረሱ ጊዜ በዚያ ተቀመጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታራ ልጁን አብራምን፥ ከሃራን የተወለደውን የልጅ ልጁን ሎጥን፥ የአብራም ሚስት የሆነችውን ምራቱን ሣራይን ይዞ በባቢሎን የምትገኘውን የኡርን ከተማ በመተው ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ተነሣ፤ ወደ ካራን ዘልቀው እዚያ ተቀመጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ታራ ድማ ንወዱ ኣብራምን፥ ንሎጥ ወዲ ሓራን ወዲ ወዱን፥ ንሶራ ሰበይቲ ኣብራም ወዱን ወሰዶም። ካብ ኡር ምድሪ ከለዳውያን ድማ ናብ ምድሪ ከነዓን ክኸዱ ብሓደ ወፁ። ኣብ ካራን ምስ በፅሑ፥ ኣብኣ ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ታራ ድማ ንኣብራም ወዱን፡ ንሎጥ ወራ ሃራን ወዲ ወዱን፡ ንሳራይ ከኣ ሰበይቲ ወዱ። ሰበይቲ ኣብራም ወዲ ወሰዱ፡ ካብ ኡር ናይ ከለዳውያን ናብ ምድሪ ከንኣን ኪኸዱ ብሓደ ወጹ። ናብ ካራን ድማ መጹ ኣብኡ ኸኣ ተቐመጡ። |