Genesis 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሓድሕዶም ድማ፡ ኪዱ ሕጡብ ንሰርሕ እሞ ምሉእ ብምሉእ ነቃጽሎ። ኣብ ክንዲ እምኒ ሕጡብ፡ ኣብ ክንዲ ጭቃ ድማ ጭቃ ነበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስ በርሳቸውም፥ “ኑ ጡብ እንሥራ፤ በእሳትም እንተኵሰው” ተባባሉ። ጡባቸውም እንደ ድንጋይ፥ ጭቃቸውም እንደ ዝፍት ሆነላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስ በርሳቸውም። ኑ፥ ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኵሰው ተባባሉ። ጡቡም እንደ ድንጋይ ሆነላቸው፤ የምድርም ዝፋት እንደ ጭቃ ሆነችላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርስ በርሳቸውም፦ “ኑ፥ ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም በደንብ እንተኩሰው” ተባባሉ። በዚህ ዓይነት የሚገነቡትን ጡብ አገኙ፤ በአንድነት የሚያጣብቁበትንም ቅጥራን አገኙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ እቱ እቱዋ፥ “ሃ ዪተ፤ ጹብያ መደ፥ ታማን ጹጎይተ” ያጌድኖ። ኡንቱንቱ ሹቻ ድራዉ ጹብያ፥ ኡርቃ ድራዉ ሽድያ አኬድኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ittuu ittuwaa, «Haa yiite; s'uubiyaa med'd'iide, taman s'uuggoytte» yaageeddino. Unttunttu shuchchaa diraw s'uubiyaa, urk'k'aa diraw shidiyaa akkeeddino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti issoy issaa, «Haa yiite; xuube medhdhidi ane taman xuuggoos» giidi istta shuchcha gishshas xuube, urqqa gishshas shida |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢሶይ ኢሳ፥ «ሃ ዪቴ፤ ጹቤ ሜዲ ኣኔ ታማን ጹጎስ» ጊዲ ኢስታ ሹቻ ጊሻስ ጹቤ፥ ኡርቃ ጊሻስ ሺዳ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እሶይ እሱዋኮ፥ “ሃ ዪተ፥ ፁበ መድ፥ ምናና መላ ታማን ፁጎስ” ያግዶሶና። ኤንቲ ሹቻ ግሾ ፁበ፥ ኡርቃ ግሾ ማደ መላባ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti issoy issuwako, “Haa yiite, xuube medhidi, minnana mela taman xuuggoos” yaagidosona. Enti shucha gisho xuube, urqa gisho made melaba, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም እርስ በርሳቸው፣ “ኑ፤ ጡብ እንሥራ፤ እስኪበቃውም በእሳት እንተኵሰው” ተባባሉ። በድንጋይ ፈንታ ጡብ፣ ለማያያዣም ቅጥራን ተጠቀሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስ በርሳቸውም “ኑ! ጡብ እንሥራ፤ እንዲጠነክርም በእሳት እንተኲሰው” ተባባሉ፤ በዚህ ዐይነት የሚገነቡትን ጡብ አገኙ፤ በአንድነት የሚያጣብቁበትንም ቅጥራን አገኙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስንሳቶም ድማ “ንዑ፥ ጡብ ንስራሕ እሞ ብሓዊ ንጥበሶ” ተበሃሃሉ። እቲ ጡብ ክንዲ እምኒ፥ እቲ ቕጥራን ክንዲ ጭቃ ኾነሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሓድሕዶም ድማ ክላግዳ፡ ጡብ ንስራሕ እሞ ብሓዊ ንድፈኖ፡ ተበሃሃሉ እሞ ጡብ ኣብ ክንዲ እምኒ፡ ጸብሪ ኽኣ ኣብ ክንዲ ኖራ ኾነሎም። |