Genesis 11:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘላ ምድሪ ድማ ሓደ ቛንቋን ሓንቲ ቓልን እያ ነይራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዓ​ለም ሁሉ ቋንቋ አንድ፥ ንግ​ግ​ሩም አንድ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድርም ሁሉ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ ሰዎች ሁሉ የሚናገሩበትና የሚግባቡበት ቋንቋ አንድ ብቻ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኣ ቦላን ደእያ አሳይ ኡባይ ኮይሮ እት ዶናነ እት ቃላ ሃሳዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sa'aa bollan de'iyaa Asay ubbay koyro itti doonaanne itti k'aalaa haasayiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biitta bollan diza asi wuri koyro issi doonanne issi qaala haasayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታ ቦላን ዲዛ ኣሲ ዉሪ ኮይሮ ኢሲ ዶናኔ ኢሲ ቃላ ሃሳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳአ ቦላ ደእያ አስ ኡባይ ኮይሮ እስ ዶናን ኦደቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sa7a bolla de7iya asi ubbay koyro issi doonan odetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ ሰዎች ሁሉ የሚናገሩትና የሚግባቡበት ቋንቋ አንድ ብቻ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመጀመሪያ የዓለም ሕዝቦች መነጋገሪያ ቋንቋ አንድ ብቻ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ምድሪ፥ ሓደ ቛንቋን ሓደ ዘረባን ነበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ምድሪ ብዘላ ብሓደ ቓንቋን ብሓደ ንግግርን ነበረት።