Genesis 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሓያል ሃዳናይ እዩ ነይሩ። ስለዚ ከምዚ ይበሃል፥ ልክዕ ከምቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝነበረ ሓያል ሃዳናይ ነምሮድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ኀያል አዳኝ ነበረ፤ ስለ​ዚ​ህም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ኀያል አዳኝ እንደ ናም​ሩድ ተባለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም። በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ ተባለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታ ፊት ናምሩድ ኃያል አዳኝ ነበረ፥ ስለዚህም፦ “እንደ ናምሩድ በጌታ ፊት ኃያል አዳኝ” ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ስንንካ እ ዎልቃማ ሻንካንቻ ግዴዳ፤ “ናምሩዳዳን መና ጎዳ ስንን ዎልቃማ ሻንካንቻ ግዴዳ” ጉሳይ ሄዋ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa sintsankka I wolk'k'aama shankkanchcha gideedda; «Naamiruudadan Med'inaa Godaa sintsan wolk'k'aama shankkanchcha gideedda» guussay hewaa diraassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA sinththankka izi wolqqama shankkanchcha gidides; hessa gishshas, «Namuruude mala GODAA sinththan wolqqama shankkanchcha gida» geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ሲንንካ ኢዚ ዎልቃማ ሻንካንቻ ጊዲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ፥ «ናሙሩዴ ማላ ጎዳ ሲንን ዎልቃማ ሻንካንቻ ጊዳ» ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ማደን ዎልቃማ ሻንካንቾ ግድስ። አሳይ፥ “ናምሩደዳ ጎዳይ ነና ዎልቃማ ሻንካንቾ ከሶ” ግድ አንጀይ ሄሳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa maaden wolqaama shankancho gidis. Asay, “Namiruudeda Goday nena wolqaama shankancho kesso” gidi anjey hessa gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ብርቱ ዐዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም፣ “ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እንደ ናምሩድ ብርቱ ዐዳኝ” ይባል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ናምሩድ በእግዚአብሔር ድጋፍ ታላቅ አዳኝ ነበረ፤ ሰዎች “እንደ ናምሩድ ታላቅ አዳኝ ያድርግህ!” እያሉ የሚመርቁት ስለዚህ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርውን ሓያል ሃዳናይ ነበረ። ስለዙይ ከዓ እዩ፥ “ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከም ናምሩድ ሓያል ሃዳናይ ይግበርካ” ዝበሃል።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ባ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጅግና ሃዳኒ ነበረ። ስለዚ ከም ኔምሮድ ኣብ ቅድሚ እግዛኢብሄር ጅግና ሃዳኒ፡ ተባህለ።