Genesis 10:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሓያል ሃዳናይ እዩ ነይሩ። ስለዚ ከምዚ ይበሃል፥ ልክዕ ከምቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝነበረ ሓያል ሃዳናይ ነምሮድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ኀያል አዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ፊት ኀያል አዳኝ እንደ ናምሩድ ተባለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም። በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ ተባለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታ ፊት ናምሩድ ኃያል አዳኝ ነበረ፥ ስለዚህም፦ “እንደ ናምሩድ በጌታ ፊት ኃያል አዳኝ” ይባላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ስንንካ እ ዎልቃማ ሻንካንቻ ግዴዳ፤ “ናምሩዳዳን መና ጎዳ ስንን ዎልቃማ ሻንካንቻ ግዴዳ” ጉሳይ ሄዋ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa sintsankka I wolk'k'aama shankkanchcha gideedda; «Naamiruudadan Med'inaa Godaa sintsan wolk'k'aama shankkanchcha gideedda» guussay hewaa diraassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA sinththankka izi wolqqama shankkanchcha gidides; hessa gishshas, «Namuruude mala GODAA sinththan wolqqama shankkanchcha gida» geetettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ሲንንካ ኢዚ ዎልቃማ ሻንካንቻ ጊዲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ፥ «ናሙሩዴ ማላ ጎዳ ሲንን ዎልቃማ ሻንካንቻ ጊዳ» ጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ማደን ዎልቃማ ሻንካንቾ ግድስ። አሳይ፥ “ናምሩደዳ ጎዳይ ነና ዎልቃማ ሻንካንቾ ከሶ” ግድ አንጀይ ሄሳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa maaden wolqaama shankancho gidis. Asay, “Namiruudeda Goday nena wolqaama shankancho kesso” gidi anjey hessa gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ብርቱ ዐዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም፣ “ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እንደ ናምሩድ ብርቱ ዐዳኝ” ይባል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ናምሩድ በእግዚአብሔር ድጋፍ ታላቅ አዳኝ ነበረ፤ ሰዎች “እንደ ናምሩድ ታላቅ አዳኝ ያድርግህ!” እያሉ የሚመርቁት ስለዚህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርውን ሓያል ሃዳናይ ነበረ። ስለዙይ ከዓ እዩ፥ “ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከም ናምሩድ ሓያል ሃዳናይ ይግበርካ” ዝበሃል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ባ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጅግና ሃዳኒ ነበረ። ስለዚ ከም ኔምሮድ ኣብ ቅድሚ እግዛኢብሄር ጅግና ሃዳኒ፡ ተባህለ። |