Genesis 10:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ድማ ደሴታት ኣህዛብ ናብ ሃገራተን ተኸፋፈላ። ነፍሲ ወከፎም ከከም መልሓሶም፡ ከከም ዓሌቶም፡ ከከም ኣህዛቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ዚ​ህም የአ​ሕ​ዛብ ደሴ​ቶች ሁሉ በየ​ም​ድ​ራ​ቸው፥ በየ​ቋ​ን​ቋ​ቸው፥ በየ​ነ​ገ​ዳ​ቸው፥ በየ​ሕ​ዝ​ባ​ቸው ተከ​ፋ​ፈሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነዚህም የአሕዛብ ደሴቶች ሁሉ በየምድራቸው በየቋንቋቸው በየነገዳቸው በየሕዝባቸው ተከፋፈሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነዚህም በባሕር ዳርቻ ሕዝቦች፥ ሁሉም በየምድራቸው፥ በየቋንቋቸው፥ በየነገዳቸው፥ በየሕዝባቸው ተከፋፍለው የሚኖሩ የያፌት ልጆች ዘር ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱፐ አባ ዶናን ደእያ አሳይ ኡባይ ባረ ጋድያን ጋድያን፥ ባረ ቃላን ቃላን፥ ባረ ያራን ያራንነ፥ ባረ ካዉተን ካዉተን ሻከቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttuppe abbaa doonaan de'iyaa Asay ubbay bare gadiyaan gadiyaan, bare k'aalan k'aalan, bare yaran yaraaninne, bare kawutetsan kawutetsan shaaketteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haytanttafe abba doonan diza asay wuri ba biittan biittan, ba qaalan qaalan, ba qommon qommoninne, ba kawoteththan kawoteththan shaakettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይታንታፌ ኣባ ዶናን ዲዛ ኣሳይ ዉሪ ባ ቢታን ቢታን፥ ባ ቃላን ቃላን፥ ባ ቆሞን ቆሞኒኔ ባ ካዎቴን ካዎቴን ሻኬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳቲ ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታን ደእያ ያፈታ ሼሻታስ ማይዛታ። ኤንቲ ባንታ ቢታን ቢታን፥ ባንታ ዶናን ዶናንነ ባንታ ካዎተን ካዎተን ሻከትድ ደእያ ደረታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysati Yuushoy abban teqetida biittan de7iya Yaafeta sheeshatas mayzata. Enti banta biittan biittan, banta doonan doonaninne banta kawotethan kawotethan shaaketidi de7iya dereta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእነዚህም በየነገዳቸው፣ በየጐሣቸውና በየቋንቋቸው ተከፋፍለው በባሕር ዳርና በደሴቶች፣ በየምድራቸው የሚኖሩ ሕዝቦች ወጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ሁሉ በባሕር ዳርቻና በደሴቶች ላይ ለሚኖሩ የያፌት ዘሮች ቅድመ አያቶች ናቸው፤ በየአገራቸውና በየጐሣቸውም ተከፋፍለው የሚኖሩ ሕዝቦች ነበሩ፤ እያንዳንዱም ጐሣ የሚነጋገርበት የራሱ ቋንቋ ነበረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብዚኣቶምውን እቶም ኣብ ደሴታት ዝነብሩ ህዝብታት በብቛንቋኣቶም፥ በብዓሌታቶም፥ በብህዝቦም ተኸፋፊሎም በብሃገሮም ሰፈሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብዚኣቶም ደሴታት ህዝብታት በብምድሮም፡ ነፍ ወከፍ ከም ቋንቋኡ፡ ከከም ዓሌታቶም፡ በብህዝቦም ተፈላለዩ።