Genesis 10:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚኣቶም ወለዶ ደቂ ኖህ፡ ከከም ወለዶኦም፡ ኣብ ኣህዛቦም እዮም። በዚ ድማ ኣህዛብ ድሕሪ ማይ ኣይሂ ኣብ ምድሪ ተኸፋፈሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኖኅ የልጆቹ ነገዶች እንደ ትውልዳቸው በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው። ከእነዚህም ከጥፋት ውኃ በኋላ ሕዝቦች በምድር ላይ ተዘሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኖኅ የልጆቹ ነገዶች እንደ ትውልዳቸው በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው። አሕዛብም ከጥፋት ውኃ በኋላ በምድር ላይ ከእነዚህ ተከፋፈሉ። a |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጥፋት ውሃ በኋላ የምድር ሕዝቦች፥ እነዚህ በየነገዳቸው የተከፋፈሉ የኖኅ ዘሮች ነበሩ፤ ሁሉም የተገኙት ከእነዚህ ከኖኅ ልጆች ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ባረንቱ ያራን ያራንነ ባረንቱ ካዉተን ካዉተን ጻፈቴዳ ኖሄ አቱማ ናና ዛራቱዋ። ባሻ ሃፐ ስሚደ፥ ካዉተቱዋ ሀዋንቱፐ ሳኣ ኡባዉ የለት አኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu barenttu yaran yaraaninne barenttu kawutetsan kawutetsan s'aafetteedda Nohe attuma naanaa zaratuwaa. Bashshaa haatsaappe simmiide, kawutetsatuwaa hawanttuppe sa'aa ubbaw yeletti aakkeeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haytanti ba qommon qommoninne ba kawoteththan kawoteththan xaafettida Nohe attuma nayta zereththata; dhayssa haaththafe simmiin kawoteththati haytanttafe biitta ubbaa bolla laalettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይታንቲ ባ ቆሞን ቆሞኒኔ ባ ካዎቴን ካዎቴን ጻፌቲዳ ኖሄ ኣቱማ ናይታ ዜሬታ፤ ይሳ ሃፌ ሲሚን ካዎቴቲ ሃይታንታፌ ቢታ ኡባ ቦላ ላሌቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ኡባይ ባንታ ሼሻን ሼሻንነ ባንታ ካዎተን ካዎተን ፃፈትዳ ኖሄ ናይታ። ዮ ሃፈ ጉየ ካዎተት ሀይሳታፐ ሳአ ኡባ ላለትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysati ubbay banta sheeshan sheeshaninne banta kawotethan kawotethan xaafetida Nohe nayta. Dhayo haathaafe guye kawotethati haysatape sa7a ubbaa laaletidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኖኅ ወንዶች ልጆች ጐሣዎች እንደ ትውልዳቸው በየነገዳቸው እነዚህ ነበሩ። ከጥፋት ውሃ በኋላ ሕዝቦች በምድር ላይ የተሠራጩት ከእነዚሁ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ በየነገዳቸው የተከፋፈሉ ሕዝቦች የኖኅ ዘሮች ነበሩ፤ ከጥፋት ውሃ በኋላ የምድር ሕዝቦች ሁሉ የተገኙት ከእነዚህ ከኖኅ ልጆች ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓሌታት ደቂ ኖህ በብትውልዶም፥ በብህዝቦም እዚኣቶም እዮም። ካብዚኣቶም ድማ ድሕሪ ማይ ጥፍኣት ኣህዛብ ኣብ ምድሪ ተኸፋፈሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም በብወለዶም: ኣብ ሄህዝቦም፡ ዓሌታት ደቂ ኖህ እዮም። ካብዚኣኣቶም ድማ ድሕሪ ማይ ኣይሂ ህዝብታት ኣብ ምድሪ ተዘርዉ። |