Genesis 10:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚኣቶም ደቂ ሴም፡ ከከም ዓሌቶም፡ ከከም ቋንቋኦም፡ ኣብ ሃገሮም፡ ከከም ኣህዛቦም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሴም ልጆች በየነገዳቸውና በየቋንቋቸው፥ በየምድራቸውና በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሴም ልጆች በየነገዳቸውና በየቋንቋቸው፥ በየምድራቸውና በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሴም ልጆች በየነገዳቸውና በየቋንቋቸው፥ በየምድራቸውና በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሴማ አቱማ ናናይ ባረንቱ ያራን ያራን፥ ባረንቱ ቃላን ቃላን፥ ባረንቱ ጋድያን ጋድያንነ ባረንቱ ካዉተን ካዉተን ጻፈቴዳዋንቱ ሀዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Seema attuma naanay barenttu yaran yaran, barenttu k'aalan k'aalan, barenttu gadiyaan gadiyaaninne barenttu kawutetsan kawutetsan s'aafetteeddawanttu hawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Seeme attuma nayti ba qommon qommon, ba qaalan qaalan, ba biittan biittaninne ba kawoteththan kawoteththan xaafettidayti haytantta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሴሜ ኣቱማ ናይቲ ባ ቆሞን ቆሞን፥ ባ ቃላን ቃላን፥ ባ ቢታን ቢታኒኔ ባ ካዎቴን ካዎቴን ጻፌቲዳይቲ ሃይታንታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ኡባይ ሴማ ሼሻታ፤ ኤንታዉ ዱማ ዱማ ዶን፥ ዱማ ዱማ ቢትነ ዱማ ዱማ ካዎተ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysati ubbay Seema sheeshata; entaw dumma dumma dooni, dumma dumma biittinne dumma dumma kawotethi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም በየጐሣቸውና በየቋንቋቸው፣ በየምድራቸውና በየነገዳቸው ይኖሩ የነበሩ የሴም ዝርያዎች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ሁሉ የሴም ዘሮች ናቸው፤ እነርሱ በተለያዩ ጐሣዎችና አገሮች ተከፍለው ይኖሩ ነበር፤ እያንዳንዱም ጐሣ የሚነጋገረው በራሱ ቋንቋ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ሴም በብዓሌታቶም፥ በብቛንቋኣቶም፥ በብምድሮም፥ በብህዝቦም፥ እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም፡ በብዓሌቶም፡ በብቛንቆኦም፡ ኣብ ሃሃገሮም፡ በብህዝቦም፡ ደቂ ሴም እዮም። |