Genesis 10:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሄበር ክልተ ኣወዳት ተወልደ፡ ስም እቲ ሓደ ፔለግ ነበረ። ብዘመኑ ምድሪ ተኸፋፊላ እያ እሞ፤ ስም ሓዉ ድማ ዮቅጣን ይበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለዔ​ቦ​ርም ሁለት ልጆች ተወ​ለ​ዱ​ለት፤ የአ​ን​ደ​ኛው ስሙ ፋሌቅ ነው፤ ምድር በዘ​መኑ ተከ​ፍ​ላ​ለ​ችና፤ የወ​ን​ድ​ሙም ስም ዮቅ​ጣን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለዔቦርም ሁለት ልጆች ተወለዱለት፤ የአንደኛው ስሙ ፋሌቅ ነው፥ ምድር በዘመኑ ተከፍላለችና፤ የወንድሙም ስም ዮቅጣን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዔቦር ሁለት ልጆች ወለደ፤ አንደኛው እርሱ በተወለደበት ዘመን ሕዝቦች ስለ ተከፋፈሉ ፋሌቅ ተባለ፤ ሌላው ዮቅጣን ይባል ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤቦራዉ ላኡ አቱማ ናናይ የለቴድኖ። እቱዋ ሱንይ ፔሌጋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሳኣን ደእያ አሳይ አ ዎድያን ሻከቴዳ፤ አ እሻ ሱንይ ዮቅጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ebooraw laa"u attuma naanay yeletteeddino. Ittuwaa suntsay Peeleega; ayaw gooppe, sa'aan de'iyaa Asay Aa wodiyaan shaakketeedda; Aa ishaa suntsay Yok'is'aana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eboores nam7u attuma nayti yelettida; biittan diza asay iza woden shaakettida gishshas issaa sunththi Peeleege geetettides; iza ishaza sunththi Yoqixaane geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤቦሬስ ናምኡ ኣቱማ ናይቲ ዬሌቲዳ፤ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ኢዛ ዎዴን ሻኬቲዳ ጊሻስ ኢሳ ሱን ፔሌጌ ጌቴቲዴስ፤ ኢዛ ኢሻዛ ሱን ዮቂጻኔ ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤቦራስ ናምኡ አደ ናይት የለትዶሶና። ሳአን ደእያ አሳይ እያ ዎደ ሻከትዳ ግሾ እሱዋ ፐለጋ ግድ ሱንስ። እያ እሻ ሱንይ ዮቅፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ebooras nam7u adde nayti yeletidosona. Sa7an de7iya asay iya wode shaaketida gisho issuwa Pelega gidi sunthis. Iya ishaa sunthay Yoqxaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለዔቦርም ሁለት ወንዶች ልጆች ተወለዱለት፤ አንደኛው ልጅ በዘመኑ ምድር ተከፍላ ስለ ነበር ፍሌቅ ተባለ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዔቦር ሁለት ልጆች ወለደ፤ አንደኛው እርሱ በተወለደበት ዘመን ሕዝቦች ስለ ተከፋፈሉ ፋሌቅ ተባለ፤ ሌላው ዮቅጣን ይባል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤቦር ድማ ኽልተ ኣወዳት ወለደ። ብዘመኑ ምድሪ ስለ ዝተመቓቐለት፥ ነቲ ሓደ ፋሌቅ ኢሎም ሰመይዎ። ሓዉ ድማ ዮቅጣን ይበሃል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዔብር ድማ ክልተ ወዲ ተወልዱሉ። እቲ ሓደ፡ ብዘበኑ ምድሪ ስለእተኸፋፈለት። ስሙ ፌሌግ ተባህለ። ስም ሓው ድማ ዩቅጥና።