Genesis 10:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሴም፡ ኣቦ ኵሎም ደቂ ሄበር፡ ሓው ያፌት፡ እቲ በዅሪ፡ ውሉድ ተወልደሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሴ​ምም ደግሞ ልጆች ተወ​ለ​ዱ​ለት፤ እር​ሱም የያ​ፌት ታላቅ ወን​ድ​ምና የዔ​ቦር ልጆች ሁሉ አባት የሆ​ነው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሴምም ደግሞ ልጆች ተወለዱለት፤ እርሱም የያፌት ታላቅ ወንድምና የዔቦር ልጆች ሁሉ አባት የሆነ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሴምም ደግሞ ልጆች ተወለዱለት፥ እርሱም የያፌት ታላቅ ወንድምና የዔቦር ልጆች ሁሉ ቅድመ አያት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሴማዉ ናናይ የለቴድኖ፤ እ ያፌታዉ ባይራ እሻነ ኤቦራ ናና ኡባዉ ማይዛ አዉዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Seemaw naanay yeletteeddino; I Yaafeetaw bayira ishaanne Eboora naanaa ubbaw mayza aawuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Seemes nayti yelettida; izi Yaafeetes bayra ishanne Eboore nayta ubbaas mayza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሴሜስ ናይቲ ዬሌቲዳ፤ ኢዚ ያፌቴስ ባይራ ኢሻኔ ኤቦሬ ናይታ ኡባስ ማይዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሴማስ ናይት የለትዶሶና። እ ያፈታስ ባይራ እሻነ ኤቦራ ናይታ ኡባስ ማይዛ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Seemas nayti yeletidosona. I Yaafetas bayra ishanne Eboora nayta ubbaas mayza.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለያፌት ታላቅ ወንድም ለሴም ደግሞ ወንዶች ልጆች ተወለዱለት፤ እርሱም የዔቦር ልጆች ሁሉ ቅደመ አያት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያፌት ታላቅ ወንድም ሴም የዔቦር ዘሮች ቅድመ አያት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴም ከዓ ቘልዑ ወለደ። ንሱ ኣቦ ዅሎም ደቂ ኤቦር፥ ዓብዪ ሓዉ ንያፌት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሴም ድማ እቲ ኣቦ ኹሎም ደቂ ዔብር፡ ዓብዩ ሓው ንያፌት፡ ደቂ ተወልዱላ።