Genesis 10:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዶብ ከነኣናውያን ካብ ሲዶን፡ ናብ ጌራር፡ ክሳዕ ጋዛ ነበረ። እናኸድካ ናብ ሶዶምን ጎሞራን ናብ ኣድማን ዘቦይምን ክሳዕ ላሻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ነ​ዓ​ና​ው​ያ​ንም ወሰን ከሲ​ዶን እስከ ጌራ​ራና ጋዛ ድረስ ነው፤ ወደ ሰዶ​ምና ወደ ገሞራ፥ ወደ አዳ​ማና ወደ ሴባ​ዮም እስከ ላሳ ይደ​ር​ሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የከነዓናውያንም ወሰን ከሲዶን አንሥቶ ወደ ጌራራ በኩል ሲል እስከ ጋዛ ድረስ ነው፤ ወደ ሰዶምና ወደ ገሞራ፥ ወደ አዳማና ወደ ሰቦይም በኩልም ሲል እስከ ላሣ ድረስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ዓይነት የከነዓናውያን ድንበር ከሲዶና አንሥቶ፥ በገራር አጠገብ እስካለው እስከ ጋዛ ድረስ፥ ወደ ሰዶም እና ገሞራ፥ አዳማና በላሻዕ አጠገብ እስካለው እስከ ጸቦይም ድረስ ይደርሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካናነ ቢታ ዛዋይ ሲዶናፐ ዶሚደ፥ ጌራራናነ ጋዛና አደ፥ ሶዶማነ ጋሞራ፥ አዳማነ ጻቦይማ ቢደ፥ ላሻአን ዛዋቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kanaane biittaa zaway Sidoonappe doommiide, Geeraarananne Gaazaanna aad'd'iidde, Sodoomaanne Gamoora, Adaamanne S'aboyma biide, Lashaa'an zawatee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kanaane biitta zaway Sidoonappe doommidi Geraarenne Gaazara kanththidi, Sodoomenne Gamoora, Adaamanne Xaboyme kanththi biidi Lasha7ere gakkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካናኔ ቢታ ዛዋይ ሲዶናፔ ዶሚዲ ጌራሬኔ ጋዛራ ካንዲ፥ ሶዶሜኔ ጋሞራ፥ ኣዳማኔ ጻቦይሜ ካን ቢዲ ላሻኤሬ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካናነ ቢታ ዛዋይ ስዶናፐ ዶምድ፥ ጋራራነ ጋዛራ ጋክድ፥ ሶዶመነ ጋሞራ፥ አዳማነ ፃቦይማ ብድ፥ ላሻአ ጋክ ኤቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kanaane biitta zaway Sidoonape doomidi, Garaaranne Gaazara gakidi, Soodomenne Gamoora, Adaamanne Xaboyma bidi, Lasha7a gaki eqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የከነዓን ወሰን ከሲዶና አንሥቶ በጌራራ በኩል እስከ ጋዛ ይደርሳል፤ ከዚያም በሰዶም በኩል ገሞራን፣ አዳማንና ሰቦይን ይዞ እስከ ላሣ ይዘልቃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዐይነት የከነዓናውያን ድንበር ከሲዶና አንሥቶ በስተደቡብ በገራር አጠገብ እስካለው እስከ ጋዛ ድረስ፥ በስተ ምሥራቅ እስከ ሰዶም፥ ገሞራ፥ አዳማና በላሻዕ አጠገብ እስካለው እስከ ጸቦይም ድረስ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወሰን ከነዓናውያን ድማ ኻብ ሲዶን በታ ንጌራራ እትወስድ ኣቢልካ ኽሳዕ ጋዛ፥ በታ ንሰዶምን ንገሞራን ንኣዳማን ንሰቦይን እትወስድ ኣቢልካ ኽሳዕ ላሳ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዶብ ከነኣናውያን ድማ ካብ ሲዶን በታ ኝጌራር እተእትወላ ኣቢልካ ኽሳዕ ጋዛ፡ በታ ንሶዶምን ንጎሞራን ንኣድማን ንሴቢኢም እተአትወላ ኣቢልካ ኽኣ ክሳዕ ላሽዕ ነበረ።