Genesis 10:18 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣርቫዳውያንን ዘማራውያንን ሓማታውያንን፡ ድሕሪኡ ድማ ዓሌታት ከነኣናውያን ሰፍሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አራዲዎንን፥ ሰማርዮንን፥ አማቲንን ወለደ። ከዚህም በኋላ የከነዓናውያን ነገድ ተበተኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዐሩኬዎንንም፥ ሲኒንም፥ አራዴዎንንም፥ ሰማሪዎንንም፥ አማቲንም ወለደ። ከዚህም በኋላ የከነዓናውያን ነገድ ተበተኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አርዋዳውያን፥ ጸማራውያን፥ ሐማታውያን ነበሩ። ከጊዜ በኋላ የከነዓናውያን ጐሣዎች በየስፍራው ተሠራጩ፤ |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arwaadeta, Xamaaretanne Hamaateta aawa. Hessafe guye Kanaane zereththati biitta bolla laalettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርዋዴታ፥ ጻማሬታኔ ሃማቴታ ኣዋ። ሄሳፌ ጉዬ ካናኔ ዜሬቲ ቢታ ቦላ ላሌቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አርዋደታ፥ ፃማራታነ ሀማታታ የልስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ካናነ ሼሻት ዱማ ዱማ በሲ ላለትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Arwaadeta, Xamaaratanne Hamaatata yelis. Hessafe guye, Kanaane sheeshati dumma dumma bessi laaletidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአራዴዎናውያን፣ የሰማሪናውያን፣ የአማቲያውያን አባት ነበረ። ከጊዜ በኋላ የከነዓን ጐሣዎች በየስፍራው ተሠራጩ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አርዋዳውያን፥ ጸማራውያን፥ ሐማታውያን ነበሩ፤ ዘግይቶም የተለያዩት የከነዓን ጐሣዎች በየስፍራው ተሠራጩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣራዳዎንን ንሰማሮዎንን ንኣማቲያንን ወለደ። ብድሕሪኡ ዓሌታት ከነዓን ተበታተኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣርዋዳውያንን ንድማራውያንን ንሓማታውያንን ወለደ። ድሕርዚ ዓሌታት ከንኣን ተዘርው። |