Ezra 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድማ ንሓጺር ግዜ ካብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ምሕረት ተገይሩልና ኣሎ፣ ኣምላኽና ኣዒንትና ምእንቲ ኼብርህን ኣብ ውሽጢ ገለ ትንሳኤ ምእንቲ ኺህበናን፡ ተረፍ መረፍ ገዲፉልና ኣብ መቕደሱ መስማር ኪህበና እዩ። ባርነትና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ቅሬታ ይተዉልን ዘንድ፥ በተቀደሰውም ስፍራው ኀይልን ይሰጠን ዘንድ፥ አምላካችንም ዐይናችንን ያበራ ዘንድ፥ በባርነትም ሳለን ጥቂት የሕይወት መታደስን ይሰጠን ዘንድ ለጥቂት ጊዜ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጥቂት ዕረፍትን አገኘን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ቅሬታ ይተውልን ዘንድ፥ በተቀደሰውም ስፍራው ችንካርን ይሰጠን ዘንድ፥ አምላካችንም ዓይናችንን ያበራ ዘንድ፥ በባርነትም ሳለን ጥቂት የሕይወት መታደስን ይሰጠን ዘንድ ለጥቂት ጊዜ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ሞገስ ተሰጥቶናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ትሩፋን እንዲያስቀርልን፥ በተቀደሰውም ስፍራው ችንካርን እንዲሰጠን፥ አምላካችንም ዓይናችንን እንዲያበራ፥ በባርነትም ሳለን ጥቂት የሕይወት መታደስን እንዲሰጠን ለጥቂት ጊዜ ከጌታ ከአምላካችን ሞገስ ተሰጥቶናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ሀእ ኑዉ ጉ ማሮተ ዎዲ እመቴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑፐ አማሬዳ ዘረቱ አታና ማላ ኦዳ፤ ሀ ጌሻ ሳኣን እ ኑና ሳሮተን ዎዳ። ኑ ጾሳይ ኑ አይፍያ ዶዬዳ፤ ቃይ ኑ አይለተፐካ ኑዉ ጉ ኦራ ደኡዋ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin ha"i nuw guutsa maarotetsaa wodii imetteedda; ayaw gooppe, Med'ina Goday nu S'oossay nuuppe amareeda zeretsatuu attana mala ootseedda; ha geeshsha sa'aan I nuuna sarotetsaan wotseedda. Nu S'oossay nu ayfiyaa dooyeedda; k'ay nu ayiletetsaappekka nuw guutsa ooratsa de'uwaa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAWU nu Xoossawu! Neni nu ayfe poo7isadasa; hekko ha7i guuththa wode ne sinththan bonchcho demmidi nuuppe guuththati aylleteththa qambara garsafe kezidi hanno geeshsha biittay bolla nu saron daana mala ooththadasa; nuni aylleteththa qambara garsan kundikokka ne nuus ooraththa de7o immadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳዉ ኑ ጾሳዉ! ኔኒ ኑ ኣይፌ ፖኢሳዳሳ፤ ሄኮ ሃኢ ጉ ዎዴ ኔ ሲንን ቦንቾ ዴሚዲ ኑፔ ጉቲ ኣይሌቴ ቃምባራ ጋርሳፌ ኬዚዲ ሃኖ ጌሻ ቢታይ ቦላ ኑ ሳሮን ዳና ማላ ኦዳሳ፤ ኑኒ ኣይሌቴ ቃምባራ ጋርሳን ኩንዲኮካ ኔ ኑስ ኦራ ዴኦ ኢማዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን ሀእ ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኑፐ ጉ አስ አሻናዉነ ባ ኬን ኑስ በሰ እማናዉ ኮይድ ጉ ዎደስ ማሮተ እሚስ። ሄሳ ግሾ ፆሳይ ኑ አይፊያ ዶይስ፤ ኑ አይለተን ደእሽን ጉ ዎደስ ሸምፖ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin ha77i Goday nu Xoossay nuupe guutha asi ashshanawunne ba keethan nuus besse immanaw koyidi guutha wodes marotethi immis. Hessa gisho Xoossay nu ayfiya dooyis; nu aylletethan de7ishin guutha wodes shempo immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁን ግን እግዚአብሔር አምላካችን ቅሬታ ይተውልን ዘንድ፣ በመቅደሱም ውስጥ ጽኑ ስፍራ ይሰጠን ዘንድ፣ ለጥቂት ጊዜ ቸርነቱን አሳይቶናል፤ ስለዚህ አምላካችን ለዐይናችን ብርሃን ሰጠን፤ በባርነትም ሳለን ለጥቂት ጊዜ ዕረፍት ሰጠን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ፥ ዐይናችንን አበራህ፤ እነሆ፥ አሁን ደግሞ ለጥቂት ጊዜ በፊትህ ሞገስን አግኝተን ከእኛ ጥቂቶቹ ከባርነት ቀንበር ነጻ ወጥተው በዚህች ቅድስት ምድር በሰላም ይኖሩ ዘንድ ፈቅደሃል፤ ምንም እንኳ በባርነት አገዛዝ ሥር ብንወድቅም እነሆ አዲስ ሕይወት ሰጥተኸናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ግና ተረፍ ክሓድገልናን ኣብታ ቅድስቲ ቦታኡ ሽኻል ክህበናን ኣምላኽና ኣዒንትና ኸብርሀልናን፥ ኣብ ባርነት እንተለና ቑሩብ ምሕዳስ ህይወት ክህበናን፥ ንቑሩብ ጊዜ ሞገስ ካብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ተውሂቡና ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ ገለ ተረፍ ኪሐድገልና ኣብታ ቅድስቲ ቦታኡ ሸኻል ክሀበናን ኣምላኽና ኣዒንትና ኼብርሃልናን፡ ኣብ ባርነትና ድማ ገለ ቕሩብ ትንፋስ ኪህበና፡ ካብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኸም ቅጽበት ዓይኒ ምሕረት ኮነልና። |