Ezra 9:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በለ፦ ኦ ኣምላኸይ፡ ኣበሳና ኣብ ርእስና በዝሐ፡ ኣበሳና ድማ ክሳዕ ሰማይ ዓበየ እሞ፡ ገጸይ ናባኻ ልዕል ክብል እሕፍርን ይቕይምን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አልሁ፥ “አም​ላኬ ሆይ፥ ኀጢ​አ​ታ​ችን በራ​ሳ​ችን ላይ በዝ​ቶ​አ​ልና፥ በደ​ላ​ች​ንም ወደ ሰማይ ከፍ ብሎ​አ​ልና አም​ላኬ ሆይ፥ ፊቴን ወደ አንተ አነሣ ዘንድ አፍ​ራ​ለሁ፤ እፈ​ራ​ማ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አልሁ። አምላኬ ሆይ፥ ኃጢአታችን በራሳችን ላይ በዝቶአልና፥ በደላችንም ወደ ሰማይ ከፍ ከፍ ብሎአልና አምላኬ ሆይ፥ ፊቴን ወደ አንተ አነሣ ዘንድ አፍራለሁ፥ እፈራማለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አልሁ፦ “አምላኬ ሆይ፥ አፍሬአለሁ፤ አምላኬ ሆይ፥ ፊቴንም ወደ አንተ ለማንሣት እፈራለሁ፥ ኃጢአታችን ከራሳችን በላይ ከፍ ብሏልና፥ በደላችንም ወደ ሰማያት ወጥቷልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አቤት ታ ጾሳዉ፥ ታን ታ ስን ኔኮ ፑደ ደንናዉካ ያያይነ ዬላታይ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኑ ናጋራይ ዶረቲደ፥ ኑ ሁጲያፐ ፑደ አዳ፤ ኑ ናቁካ ሳሉዋ ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Abeet ta S'oossaw, taani ta sintsa neekko pude dentsanawukka yayyaynne yeellatay; ayaw gooppe, nu nagaray doorettiide, nu huup'iyaappe pude aad'd'eedda; nu naak'uukka saluwaa gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta Xoossawu! Nu nagaray nuuppe daro gididayssaninne nu mooroy salo gakkidayssa gishshas tani neekko pude dhoqqu gaada xeellanawu babbayssinne yeellatays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ጾሳዉ! ኑ ናጋራይ ኑፔ ዳሮ ጊዲዳይሳኒኔ ኑ ሞሮይ ሳሎ ጋኪዳይሳ ጊሻስ ታኒ ኔኮ ፑዴ ቁ ጋዳ ጼላናዉ ባባይሲኔ ዬላታይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አቤት ታ ፆሳዉ፥ ኑ ናጋራይ ዶረትድ ኑ ሁጵያፐ አዳ ግሾነ ኑ ናቆይ ሳሎ ጋክዳ ግሾ ታኒ ታ ሶምኡዋ ኔኮ ደንናዉ ያያይስነ ዬላታይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Abeeti ta Xoossaw, nu nagaray dooretidi nu huuphiyape aadhida gishonne nu naaqoy salo gakida gisho taani ta som7uwa neeko denthanaw yayyaysinne yeellatayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህ ስል ጸለይሁ፤ “አምላኬ ሆይ፤ ኀጢአታችን ከራሳችን በላይ ሆኗል፤ በደላችንም እስከ ሰማያት ደርሷል፤ አምላኬ ሆይ፤ ፊቴን ወደ አንተ ቀና ለማድረግ ፈራሁ፤ እጅግም ፈራሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አምላኬ ሆይ፥ ኃጢአታችን ከራሳችን በላይ ስለ ሆነና በደላችንም ወደ ሰማይ ስለ ደረሰ ፊቴን ወደ አምላኬ ወደ አንተ ለማቅናት ዐፍራለሁ እፈራለሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ኢለ ድማ ፀለኹ፦ “ኦ ኣምላኸይ፥ ሓጢኣትና ልዕሊ ርእስና በፂሑ፤ ኣምላኸይ፥ ገፀይ ናባኻ ቕንዕ ምባል የሕፍረንን የፍርሐንን።
Amharic Tigrinya 2011 በልኩ ድማ፡ ዎ ኣምላኸይ፡ በደልና ኽሳዕ ልዕሊ ርእስና በዚሑ ዓመጻና ኸአ ክሳዕ ሰማይ ዐብዩ እዩ እሞ፡ ዎ ኣምላኸይ፡ ገጸይ ናባኻ ኸየልዕልሲ የሕፍረንን የፍርሃንን።