Ezra 9:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገለ ካብ ኣዋልዶም ንርእሶምን ንኣወዳቶምን ወሲዶም፡ እቶም ቅዱሳን ዘርኢ ምስ ህዝቢ እተን ሃገራት ተሓዋዊሶም። እወ፡ ኢድ መሳፍንትን መሳፍንትን ኣብዚ በደል እዚ ቐንዲ ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለራሳቸውና ለልጆቻቸውም ሴቶች ልጆቻቸውን ወስደዋል፤ የተቀደሰውንም ዘር ከምድር አሕዛብ ጋር ደባልቀዋል፤ አስቀድሞም አለቆቹና ሹሞቹ በዚህ መተላለፍ መጀመሪያ ሆነዋል” አሉኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለራሳቸውና ለልጆቻቸውም ሴቶች ልጆቻቸውን ወስደዋል፥ የተቀደሰውንም ዘር ከምድር አሕዛብ ጋር ደባልቀዋል፤ አስቀድሞም አለቆቹና ሹማምቶቹ በዚህ መተላለፍ መጀመሪያ ሆነዋል አሉኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንዳንድ ሴቶች ልጆቻቸውን ለራሳቸውና ለወንዶች ልጆቻቸው ሚስት አድርገው ወስደዋል፥ ቅዱሱንም ዘር ከምድር ሕዝቦች ጋር ደባልቀዋል፤ በዚህ አለመታመን የአለቆቹና የባለሥልጣኖቹ እጅ ቀዳሚ ነበር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ባረንቶነ ባረንቱ ናናዉ አይሁዳ ግደና ማጫ ናናቱዋፐ ማቻቶ ኦደ አኬድኖ፤ ሄዋፐ ደንዴዳዋን ጌሻ ዘረቱ አይሁዳ ግደናዋንቱና ዋላከቴድኖ። ካለያዋንቱነ ካፓቱ አማነተናዋንታ ግዲደ፥ ሀዋ ማላ ኦናዉ ስን ጼራ ግደድኖ”። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay barenttoonne barenttu naanaw Ayhuda gidenna mac'c'a naanatuwaappe machato ootsiide akkeeddino; hewaappe denddeeddawaan geeshsha zeretsatuu Ayhuda gidenawanttunna walaketteeddino. Kaaletsiyaawanttunne kaappatuu ammanettennawantta gidiide, hawaa malaa ootsanaw sintsa s'eeraa gideeddino». |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Banttassinne bantta naytas Ayzaabetappe machcho ekkida; hessafe dendidayssan dumma gidida Xoossa deraa Ayzaabetara walakki tunisida; hayssa tuna oosozas waanna ayfe gididayti kaaleththizaytanne halaqata» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታሲኔ ባንታ ናይታስ ኣይዛቤታፔ ማቾ ኤኪዳ፤ ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ዱማ ጊዲዳ ጾሳ ዴራ ኣይዛቤታራ ዋላኪ ቱኒሲዳ፤ ሃይሳ ቱና ኦሶዛስ ዋና ኣይፌ ጊዲዳይቲ ካሌዛይታኔ ሃላቃታ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታዉነ ባንታ ናይታስ አይሁደ ግዶና ማጫ ናይታፐ ማቾ ኤክዶሶና፤ ሄሳ ጋሶን ጌሻ ዘረ አይሁደ ግዶና አሳራ ዋላክዶሶና። ሀ ባላን ኮይሮ ግድዳይ ካለይሳታነ ሀላቃታ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bantawunne banta naytas Ayhude gidonna macca naytape macho ekidosona; hessa gaason geeshsha zeretha Ayhude gidonna asaara walakidosona. Ha balan koyro gididay kaaletheysatanne halaqata” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴቶቻቸውን ለራሳቸውና ለልጆቻቸው ሚስት አድርገው ወስደዋል፤ የተቀደሰውንም ዘር ከምድር ሕዝቦች ጋር ደባልቀዋል፤ በዚህ በደል ዋነኛ የሆኑትም መሪዎቹና ሹማምቱ ናቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለራሳቸውና ለልጆቻቸው ሚስቶች የሚሆኑ ከእነዚያ ወገኖች አግብተዋል፤ አጋብተዋልም፤ ቅዱሱን ዘር ከሌሎች ከአካባቢው አሕዛብ ጋር ቀላቅለዋል፤ በዚህ እምነተ ቢስ በሆነ ተግባር መሪዎቹና ባለ ሥልጣኖቹ ግንባር ቀደም ሆነዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ከዓ ንኣኣቶምን ንደቆምን ካብ ኣዋልዶም ስለ ዝወሰዱ፥ ነቲ ቕዱስ ዘርኢ ኸዓ ምስ ኣህዛብ ምድሪ እዘን ሃገራት እዚኣተን ስለ ዝሓወሱ እዩ። ነዝ ዓመፃ እዙይ ዋናታት ዝኾኑውን እቶም መራሕቶምን ሹመኛታቶምን እዮም” በሉኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኸአ ንኣታቶምን ንደቆምን ካብ ኣዋልዶም ስለ ዝወሰዱ፡ ነቲ ቅዱስ ዘርኢ ምስ ኣህዛብ እዘን ሀገራት እዚኤን ስለ ዝጸንበሩ እዩ። ነዚ ዓመጻ እዚ ዝጀመረውን ኢድ እቶም ሓላቑን መኳንንትን እዩ። |