Ezra 9:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገለ ካብ ኣዋልዶም ንርእሶምን ንኣወዳቶምን ወሲዶም፡ እቶም ቅዱሳን ዘርኢ ምስ ህዝቢ እተን ሃገራት ተሓዋዊሶም። እወ፡ ኢድ መሳፍንትን መሳፍንትን ኣብዚ በደል እዚ ቐንዲ ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለራ​ሳ​ቸ​ውና ለል​ጆ​ቻ​ቸ​ውም ሴቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ወስ​ደ​ዋል፤ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ው​ንም ዘር ከም​ድር አሕ​ዛብ ጋር ደባ​ል​ቀ​ዋል፤ አስ​ቀ​ድ​ሞም አለ​ቆ​ቹና ሹሞቹ በዚህ መተ​ላ​ለፍ መጀ​መ​ሪያ ሆነ​ዋል” አሉኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለራሳቸውና ለልጆቻቸውም ሴቶች ልጆቻቸውን ወስደዋል፥ የተቀደሰውንም ዘር ከምድር አሕዛብ ጋር ደባልቀዋል፤ አስቀድሞም አለቆቹና ሹማምቶቹ በዚህ መተላለፍ መጀመሪያ ሆነዋል አሉኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንዳንድ ሴቶች ልጆቻቸውን ለራሳቸውና ለወንዶች ልጆቻቸው ሚስት አድርገው ወስደዋል፥ ቅዱሱንም ዘር ከምድር ሕዝቦች ጋር ደባልቀዋል፤ በዚህ አለመታመን የአለቆቹና የባለሥልጣኖቹ እጅ ቀዳሚ ነበር።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ባረንቶነ ባረንቱ ናናዉ አይሁዳ ግደና ማጫ ናናቱዋፐ ማቻቶ ኦደ አኬድኖ፤ ሄዋፐ ደንዴዳዋን ጌሻ ዘረቱ አይሁዳ ግደናዋንቱና ዋላከቴድኖ። ካለያዋንቱነ ካፓቱ አማነተናዋንታ ግዲደ፥ ሀዋ ማላ ኦናዉ ስን ጼራ ግደድኖ”።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay barenttoonne barenttu naanaw Ayhuda gidenna mac'c'a naanatuwaappe machato ootsiide akkeeddino; hewaappe denddeeddawaan geeshsha zeretsatuu Ayhuda gidenawanttunna walaketteeddino. Kaaletsiyaawanttunne kaappatuu ammanettennawantta gidiide, hawaa malaa ootsanaw sintsa s'eeraa gideeddino».
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Banttassinne bantta naytas Ayzaabetappe machcho ekkida; hessafe dendidayssan dumma gidida Xoossa deraa Ayzaabetara walakki tunisida; hayssa tuna oosozas waanna ayfe gididayti kaaleththizaytanne halaqata» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባንታሲኔ ባንታ ናይታስ ኣይዛቤታፔ ማቾ ኤኪዳ፤ ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ዱማ ጊዲዳ ጾሳ ዴራ ኣይዛቤታራ ዋላኪ ቱኒሲዳ፤ ሃይሳ ቱና ኦሶዛስ ዋና ኣይፌ ጊዲዳይቲ ካሌዛይታኔ ሃላቃታ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባንታዉነ ባንታ ናይታስ አይሁደ ግዶና ማጫ ናይታፐ ማቾ ኤክዶሶና፤ ሄሳ ጋሶን ጌሻ ዘረ አይሁደ ግዶና አሳራ ዋላክዶሶና። ሀ ባላን ኮይሮ ግድዳይ ካለይሳታነ ሀላቃታ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bantawunne banta naytas Ayhude gidonna macca naytape macho ekidosona; hessa gaason geeshsha zeretha Ayhude gidonna asaara walakidosona. Ha balan koyro gididay kaaletheysatanne halaqata” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴቶቻቸውን ለራሳቸውና ለልጆቻቸው ሚስት አድርገው ወስደዋል፤ የተቀደሰውንም ዘር ከምድር ሕዝቦች ጋር ደባልቀዋል፤ በዚህ በደል ዋነኛ የሆኑትም መሪዎቹና ሹማምቱ ናቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለራሳቸውና ለልጆቻቸው ሚስቶች የሚሆኑ ከእነዚያ ወገኖች አግብተዋል፤ አጋብተዋልም፤ ቅዱሱን ዘር ከሌሎች ከአካባቢው አሕዛብ ጋር ቀላቅለዋል፤ በዚህ እምነተ ቢስ በሆነ ተግባር መሪዎቹና ባለ ሥልጣኖቹ ግንባር ቀደም ሆነዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ከዓ ንኣኣቶምን ንደቆምን ካብ ኣዋልዶም ስለ ዝወሰዱ፥ ነቲ ቕዱስ ዘርኢ ኸዓ ምስ ኣህዛብ ምድሪ እዘን ሃገራት እዚኣተን ስለ ዝሓወሱ እዩ። ነዝ ዓመፃ እዙይ ዋናታት ዝኾኑውን እቶም መራሕቶምን ሹመኛታቶምን እዮም” በሉኒ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኸአ ንኣታቶምን ንደቆምን ካብ ኣዋልዶም ስለ ዝወሰዱ፡ ነቲ ቅዱስ ዘርኢ ምስ ኣህዛብ እዘን ሀገራት እዚኤን ስለ ዝጸንበሩ እዩ። ነዚ ዓመጻ እዚ ዝጀመረውን ኢድ እቶም ሓላቑን መኳንንትን እዩ።