Ezra 9:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ብሓድሽ ትእዛዛትካ ኣፍሪስና ምስ ህዝቢ እዚ ፍንፉን ነገር ክንጽንበርዶ፧ ተረፍ ወይ መህደሚ ምእንቲ ከይህሉ፡ ክሳብ ትበልዓና ኣይምሓረቕካን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትእ​ዛ​ዝ​ህን እና​ፈ​ርስ ዘንድ ተመ​ል​ሰ​ና​ልና፥ ርኵስ ሥራ ከሚ​ሠሩ ከእ​ነ​ዚህ አሕ​ዛብ ጋርም ተጋ​ብ​ተ​ና​ልና ከእኛ ከሞት የሚ​ያ​መ​ልጥ እስ​ከ​ማ​ይ​ኖር ድረስ ፈጽ​መህ አት​ቈ​ጣን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውኑ ተመልሰን ትእዛዝህን እናፈርስ ዘንድ፥ ርኩስ ሥራን ከሚሠሩ ከእነዚህም አሕዛብ ጋር እንገባ ዘንድ ይገባናልን? አንተስ ቅሬታ የሌለንና የማናመልጥ እስክንሆን ድረስ እንድታጠፋን አትቈጣንም?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ትእዛዝህን ለማፍረስ፥ ርኩስ ሥራን ከሚሠሩ ከእነዚህም ሕዝቦች ጋር ለመጋባት እንመለሳለንን? አንተስ ትሩፋን የሌለንና የማናመልጥ እስክንሆን ድረስ እንድታጠፋን አትቆጣምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ኑን ሀእካ ዛረደ፥ ሀዋ ማላ ቱናባ ኦያ አሳቱዋና እሙዋንነ አኩዋን ዋላከቲደ፥ ነ አዛዙዋ እጼዶ ጋኔ? ቃይ ሀ አቴዳ ጉ ዘረቱካ ያና ጋካናዉ፥ ነ ሀንቁ ኑ ቦላን ዳረኔየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, nuuni ha"ikka zaaretsiide, hawaa mala tunabaa ootsiyaa asatuwaana imuwaaninne akuwaan walakettiide, ne azazuwaa is's'eeddo gaanee? K'ay ha atteeda guutsa zeretsatuukka d'ayana gakkanaw, ne hank'k'uu nu bollan darenneeyye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin qasse nuni ne azazota yedhdhi aadhdhi ha iita ooththiza makkalla asatara waani ekettanenne gelettanee? Ha iita oosoza gaason nu zereth ashshontta ne hanqon ne dhayssikiiyee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ቃሴ ኑኒ ኔ ኣዛዞታ ዬ ኣ ሃ ኢታ ኦዛ ማካላ ኣሳታራ ዋኒ ኤኬታኔኔ ጌሌታኔ? ሃ ኢታ ኦሶዛ ጋሶን ኑ ዜሬ ኣሾንታ ኔ ሃንቆን ኔ ይሲኪዬ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ ሀይሳ መላ ቱናባ ኦያ አሳራ ኤኮንነ ገሎን ዋላከትድ፥ ዋንድ ነ ኪታ እፃስ ጋኔ? ሀ አትዳ ጉ ኮቻይ ያና ጋካናዉ ነ ሀንቆይ ኑ ቦላ ዳረነዬ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni haysa mela tunabaa oothiya asaara ekoninne gelon walaketidi, waanidi ne kiita ixas gaanee? Ha attida guutha kochay dhayana gakanaw ne hanqoy nu bolla dareneyee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታዲያ ትእዛዞችህን እንደ ገና ተላልፈን እንዲህ ያለውን አስጸያፊ ድርጊት ከሚፈጽሙ ሕዝቦች ጋር መጋባት ተገቢ ነውን? አንተስ ቅሬታ እስከማይኖር ወይም አንድም ሰው እስከማይድን ድረስ ተቈጥተህ አታጠፋንምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታዲያ እንዴት እንደገና የአንተን ትእዛዞች ጥሰን ከእነዚህ ዐመፀኞች ሕዝቦች ጋር ጋብቻ እንፈጽማለን? በዚህስ ምክንያት ምንም ቅሬታ ሳታስቀርልን እኛን በቊጣህ አታጠፋንምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ትእዛዝካ ኽነፍርስ ተመሊስና ኢናሞ፥ ምስ እዞም ርኹስ ስራሕ ዝሰርሑ ኣህዛብውን ተዋሲብና ኢናሞ፥ ካባና ኻብ ሞት ዘምልጥ ኽሳዕ ዘይህሉ ፈፂምካ ኣይትቈጠዐና።
Amharic Tigrinya 2011 መሊስናዶ ትእዛዛትካ ኣፍሪስና ምስ እዞም ጽያፍ ዚገብሩ ኣህዛብ ክንዋሰብ ኢና፡ ዚተርፍን ዚመልቑን ዜልቦ ኽሳዕ እንውዳእዶ እዩ ቑጥዓኻ ኣብ ልዕሌና ኣይምነደደን፡