Ezra 9:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ብሓድሽ ትእዛዛትካ ኣፍሪስና ምስ ህዝቢ እዚ ፍንፉን ነገር ክንጽንበርዶ፧ ተረፍ ወይ መህደሚ ምእንቲ ከይህሉ፡ ክሳብ ትበልዓና ኣይምሓረቕካን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ትእዛዝህን እናፈርስ ዘንድ ተመልሰናልና፥ ርኵስ ሥራ ከሚሠሩ ከእነዚህ አሕዛብ ጋርም ተጋብተናልና ከእኛ ከሞት የሚያመልጥ እስከማይኖር ድረስ ፈጽመህ አትቈጣን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ ተመልሰን ትእዛዝህን እናፈርስ ዘንድ፥ ርኩስ ሥራን ከሚሠሩ ከእነዚህም አሕዛብ ጋር እንገባ ዘንድ ይገባናልን? አንተስ ቅሬታ የሌለንና የማናመልጥ እስክንሆን ድረስ እንድታጠፋን አትቈጣንም? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ትእዛዝህን ለማፍረስ፥ ርኩስ ሥራን ከሚሠሩ ከእነዚህም ሕዝቦች ጋር ለመጋባት እንመለሳለንን? አንተስ ትሩፋን የሌለንና የማናመልጥ እስክንሆን ድረስ እንድታጠፋን አትቆጣምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኑን ሀእካ ዛረደ፥ ሀዋ ማላ ቱናባ ኦያ አሳቱዋና እሙዋንነ አኩዋን ዋላከቲደ፥ ነ አዛዙዋ እጼዶ ጋኔ? ቃይ ሀ አቴዳ ጉ ዘረቱካ ያና ጋካናዉ፥ ነ ሀንቁ ኑ ቦላን ዳረኔየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, nuuni ha"ikka zaaretsiide, hawaa mala tunabaa ootsiyaa asatuwaana imuwaaninne akuwaan walakettiide, ne azazuwaa is's'eeddo gaanee? K'ay ha atteeda guutsa zeretsatuukka d'ayana gakkanaw, ne hank'k'uu nu bollan darenneeyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin qasse nuni ne azazota yedhdhi aadhdhi ha iita ooththiza makkalla asatara waani ekettanenne gelettanee? Ha iita oosoza gaason nu zereth ashshontta ne hanqon ne dhayssikiiyee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ቃሴ ኑኒ ኔ ኣዛዞታ ዬ ኣ ሃ ኢታ ኦዛ ማካላ ኣሳታራ ዋኒ ኤኬታኔኔ ጌሌታኔ? ሃ ኢታ ኦሶዛ ጋሶን ኑ ዜሬ ኣሾንታ ኔ ሃንቆን ኔ ይሲኪዬ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ሀይሳ መላ ቱናባ ኦያ አሳራ ኤኮንነ ገሎን ዋላከትድ፥ ዋንድ ነ ኪታ እፃስ ጋኔ? ሀ አትዳ ጉ ኮቻይ ያና ጋካናዉ ነ ሀንቆይ ኑ ቦላ ዳረነዬ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni haysa mela tunabaa oothiya asaara ekoninne gelon walaketidi, waanidi ne kiita ixas gaanee? Ha attida guutha kochay dhayana gakanaw ne hanqoy nu bolla dareneyee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታዲያ ትእዛዞችህን እንደ ገና ተላልፈን እንዲህ ያለውን አስጸያፊ ድርጊት ከሚፈጽሙ ሕዝቦች ጋር መጋባት ተገቢ ነውን? አንተስ ቅሬታ እስከማይኖር ወይም አንድም ሰው እስከማይድን ድረስ ተቈጥተህ አታጠፋንምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታዲያ እንዴት እንደገና የአንተን ትእዛዞች ጥሰን ከእነዚህ ዐመፀኞች ሕዝቦች ጋር ጋብቻ እንፈጽማለን? በዚህስ ምክንያት ምንም ቅሬታ ሳታስቀርልን እኛን በቊጣህ አታጠፋንምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ትእዛዝካ ኽነፍርስ ተመሊስና ኢናሞ፥ ምስ እዞም ርኹስ ስራሕ ዝሰርሑ ኣህዛብውን ተዋሲብና ኢናሞ፥ ካባና ኻብ ሞት ዘምልጥ ኽሳዕ ዘይህሉ ፈፂምካ ኣይትቈጠዐና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሊስናዶ ትእዛዛትካ ኣፍሪስና ምስ እዞም ጽያፍ ዚገብሩ ኣህዛብ ክንዋሰብ ኢና፡ ዚተርፍን ዚመልቑን ዜልቦ ኽሳዕ እንውዳእዶ እዩ ቑጥዓኻ ኣብ ልዕሌና ኣይምነደደን፡ |