Ezra 9:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂኸ፡ ኦ ኣምላኽና፡ ድሕሪ እዚ እንታይ ክንብል ኢና፧ ትእዛዛትካ ሓዲግናዮ ኢና እሞ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንስ ከዚህ በኋላ ምን እን​ላ​ለን? አም​ላ​ካ​ችን ሆይ፥ ትእ​ዛ​ዝ​ህን ትተ​ና​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንስ አምላካችን ሆይ። ትወርሱአት ዘንድ የምትገቡባት ምድር በምድር አሕዛብ ርኵሰት ረክሳለች፥ ከዳር እስከ ዳርም ድረስ ከርኵሰታቸው ከጸያፍ ሥራቸውም ተሞልታለች፤ አሁንም ትበረቱ ዘንድ፥ የምድሩንም ፍሬ ትበሉ ዘንድ፥ ለዘላለም ለልጆቻችሁ ታወርሱአት ዘንድ ሴቶች ልጆቻችሁን ለልጆቻቸው አትስጡ፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለልጆቻችሁ አትውሰዱ፥ ሰላማቸውንና ደኅንነታቸውንም ለዘላለም አትሹ ብለህ በባሪያዎችህ በነቢያት ያዘዝኸውን ትእዛዝ ትተናልና ከዚህ በኋላ ምን እንላለን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ አምላካችን ሆይ ከዚህ በኋላ ምን እንላለን? ትእዛዛትህን ትተናልና፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ኑ ጾሳዉ፥ ሀእ ያትና፥ ኑን ዋጋናዉ ዳንዳዬቶ? አያዉ ጎፐ፥ ኑን ሀእካ ነ አዛዙዋ አግ አጌዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin nu S'oossaw, ha"i yaatina, nuuni waaganaw danddayeetto? Ayaw gooppe, nuuni ha"ikka ne azazuwaa aggi aggeedo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Gido attiin nu Xoossawu! Hayssa gakkanaas hanida miishshaa ubbaas nu ay gaanee? Hekko ha7ikka ne azazo mooridos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጊዶ ኣቲን ኑ ጾሳዉ! ሃይሳ ጋካናስ ሃኒዳ ሚሻ ኡባስ ኑ ኣይ ጋኔ? ሄኮ ሃኢካ ኔ ኣዛዞ ሞሪዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን ኑ ፆሳዉ፥ ሀእ ያትን፥ ኑኒ ዎይጋኔ? ሄኮ ሀእካ ነ ኪታ ቶችዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin nu Xoossaw, ha77i yaatin, nuuni woyganee? Heko ha77ika ne kiita toochida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁን ግን አምላካችን ሆይ፤ ከዚህ በኋላ ምን እንላለን? ትእዛዞችህን አቃልለናልና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነገር ግን አምላካችን ሆይ! እስከ አሁን ስለ ሆነው ነገር ሁሉ ምን ማለት እንችላለን? እነሆ፥ አሁንም እንደገና ትእዛዞችህ አላከበርንም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኦ ኣምላኽና እታ ኽትወርስዋ እትኣትዉዋ ምድሪ ንሳ ብርኽሰት እቶም ካብ ወሰን ክሳዕ ወሰን መሊኦምዋ ዘለዉ ብርኽሰት ህዝብታት እተን ሃገራት ረኺሳ እያ። እምበኣርከስ ምእንቲ ኽትፀንዑን ጥዑም ፍረ እታ ምድሪ ኽትበልዑን፥ ደቅኹም ከዓ ንዘለኣለም ክወርስዋስ፥ ሕዚ ኣዋልድኩም ነወዳቶም ኣይትሃቡ። ኣዋልዶም ከዓ ነወዳትኩም ኣይትውሰዱ። ንሓዋሩ ሰላሞምን ድሕንነቶምን ኣይትድለዩ ኢልካ ብባሮትካ ነቢያት ዝአዘዝካዮ ትእዛዛትካ ሓዲግና ኢና እሞ፥ ሕዝኸ ድሕሪዙይ እንታይ ክንብል ኢና?
Amharic Tigrinya 2011 ዎ ኣምላኽና፡ እታ ኽትወርስዋ እትአትውዋ ምድሪ፡ ንሳ ጽያፍ እቶም ካብ ወሰን ክሳዕ ወሰን መሊኦምዋ ዘለው ብርኽሰት ህዝብታት እተን ሃገራት ረኺሳ እያ። እምበኣርሲ ምእንቲ ኽትጸንዑን፡ ጥዑም ፍረ እታ ምድሪ ኽትበልዑን፡ ደቅኹም ከአ ንዘለኣለም ኪወርስዋብሲ ሕጂ ኣዋልድኩም ነወዳቶም ኣይትሀቡ። ኣዋልዶም ከአ ነወዳትኩም ኣይትውሰዱ። ንሓዋሩ ሰላሞምን ደሓኖምን ኣይትድለዩ፡ ኢልካ ብባሮትካ ነብያት ዝአዘዝካዮ ትእዛዛትካ ሓዲግና ኢና እሞ፡ ሕጂኸ ድሕሪ እዚ እንታይ ክንብል ኢና፡