Ezra 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ነገር እዚ ምስ ኰነ ድማ፡ እቶም መሳፍንቲ ናባይ መጺኦም፡ ህዝቢ እስራኤልን ካህናትን ሌዋውያንን፡ ከም ጽዩፋቶም ብምስራሕ፡ ካብ ከነኣናውያን ፡ ሄታውያን፡ ካብ ህዝቢ እተን ሃገራት ኣይፈለዩን። ፌሪዛውያንን ይቡሳውያንን ዓሞናውያንን ሞኣባውያንን ግብጻውያንን ኣሞራውያንን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ከተፈጸመ በኋላ የሕዝቡ አለቆች ወደ እኔ ቀርበው፥ “የእስራኤል ሕዝብ ካህናቱም፥ ሌዋውያኑም፥ እንደ ከነዓናውያን፥ እንደ ኬጤዎናውያን፥ እንደ ፌርዜዎናውያን፦ እንደ ኢያቡሴዎናውያን፥ እንደ አሞናውያን፥ እንደ ሞዓባውያን፥ እንደ ግብፃውያንና እንደ አሞራውያን ርኵሰት ያደርጋሉ እንጂ ከምድር አሕዛብ አልተለዩም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም ከተፈጸመ በኋላ አለቆቹ ወደ እኔ ቀርበው። የእስራኤል ሕዝብ ካህናቱም ሌዋውያኑም እንደ ከነዓናውያን እንደ ኬጢያውያን እንደ ፌርዛውያን እንደ ኢያቡሳውያን እንደ አሞናውያን እንደ ሞዓባውያን እንደ ግብጻውያንና እንደ አሞራውያን ርኵሰት ያደርጋሉ እንጂ ከምድር አሕዛብ አልተለዩም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ነገሮች ከተፈጸሙ በኋላ አለቆቹ ወደ እኔ ቀርበው፦ “የእስራኤል ሕዝብ፥ ካህናቱና ሌዋውያኑም እንደ ከነዓናውያን፥ ሒቲያውያን፥ ፌርዛውያን፥ ኢያቡሳውያን፥ አሞናውያን፥ ሞዓባውያን፥ ግብጻውያንና አሞራውያን ርኩሰት ያደርጋሉ እንጂ ከምድር ሕዝቦች እራሳቸውን አልለዩም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ኡባባይ ሀኔዳዋፐ ጉይያን፥ አሳ ካለያዋንቱ ታኮ ዪደ፥ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “እስራኤልያ አሳይ፥ ሀራይ አቶ ቄሳቱ ካ ሌዋቱካ፥ ባረንቱ ሄራን ደእያ አይሁዳ ግደና አሳቱዋፐ ባረንታ ሻክበይክኖ። ኡንቱንቱካ ካናነቱ፥ ሂተቱ፥ ፓርዛዋናቱ፥ ያቡሳዋናቱ፥ አሞናቱ፥ ሞኣባቱ፥ ግብጼቱነ አሞራዋናቱ ኦያዋዳን ቱና ኦሱዋ ኦኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha ubbabay haneeddawaappe guyyiyaan, asaa kaaletsiyaawanttu taakko yiide, hawaadan yaageeddino; «Israa'eeliyaa asay, haray atto k'eesatuu kka Leewatuukka, barenttu heeraan de'iyaa Ayhuda gidenna asatuwaappe barentta shaakkibeykkino. Unttunttukka Kanaanetuu, Hiitetu, Parzzawanatu, Yaabuusawaanatuu, Amoonatuu, Moo'aabatuu, Gibs'etunne Amoorawaanatu ootsiyaawaadan tuna oosuwaa ootsino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha miishshati polettidaappe guye Isra7eele kaaleththizaytappe issi issi daannati taakko yiidi, «Qeeseti, Lewetinne Isra7eele derey ba dooththan diza Amoonen, Mo7aaben, Gibxen diza asataranne Kanaane asaa, Hiite asaa, Paarize asaa, Yaabuse asanne Amoore asaa tunateththafe banttana naagibeettenna; he Ayzaabeti ooththiza mala tuna ooso ooththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ሚሻቲ ፖሌቲዳፔ ጉዬ ኢስራኤሌ ካሌዛይታፔ ኢሲ ኢሲ ዳናቲ ታኮ ዪዲ፥ «ቄሴቲ፥ ሌዌቲኔ ኢስራኤሌ ዴሬይ ባ ዶን ዲዛ ኣሞኔን፥ ሞኣቤን፥ ጊብጼን ዲዛ ኣሳታራኔ ካናኔ ኣሳ፥ ሂቴ ኣሳ፥ ፓሪዜ ኣሳ፥ ያቡሴ ኣሳኔ ኣሞሬ ኣሳ ቱናቴፌ ባንታና ናጊቤቴና፤ ሄ ኣይዛቤቲ ኦዛ ማላ ቱና ኦሶ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኡባይ ሀንዳፐ ጉየ፥ ደርያ ካለይሳት ታኮ ይድ፥ ሀይሳዳ ያግዶሶና፤ “እስራኤለ አሳይ፥ ሀር አቶሽን፥ ካህነት፥ ሌወት፥ ባንታ ሄራን ደእያ፥ ካናነታ፥ ህተታ፥ ፓርዘታ፥ ያቡሰታ፥ አሞነታ፥ ሞአበታ፥ ግብፀታነ አሞረታ ቱናፐ ባንታና ሻክቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha ubbay hanidaape guye, deriya kaaletheysati taako yidi, haysada yaagidosona; “Isra7eele asay, hari attoshin, kahineti, Leeweti, banta heeran de7iya, Kanaaneta, Hiteta, Parzeta, Yaabuseta, Amooneta, Moo7abeta, Gibxetanne Amooreta tunaape bantana shaakibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ ነገሮች ከተፈጸሙ በኋላ መሪዎቹ ወደ እኔ መጥተው እንዲህ አሉኝ፤ “ካህናቱንና ሌዋውያኑን ጨምሮ የእስራኤል ሕዝብ ከጎረቤቶቻቸው ከከነዓናውያን፣ ከኬጢያውያን፣ ከፌርዛውያን፣ ከኢያቡሳውያን፣ ከአሞናውያን ርኩሰት ራሳቸውን አልለዩም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ ከተፈጸመ በኋላ ከእስራኤል ሕዝብ መሪዎች አንዳንዶቹ ወደ እኔ ቀርበው ከዚህ የሚከተለውን ቃል ነገሩኝ፦ “ሕዝቡና ካህናቱ ሌዋውያኑም ጭምር በጐረቤት ባሉት በዐሞን፥ በሞአብና በግብጽ ከሚኖሩትና እንዲሁም ከከነዓናውያን፥ ከሒታውያን፥ ከፈሪዛውያን፥ ከኢያቡሳውያንና ከአሞራውያን ርኲሰት ራሳቸውን አልጠበቁም፤ እነዚያ አሕዛብ ሲፈጽሙት የነበረውን አጸያፊ ነገር ሁሉ አድርገዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ነገር እዙይ ምስ ተወድአ ድማ፥ እቶም ኣሕሉቕ ናባይ ቀሪቦም ከምዙይ በሉ፦ “ህዝቢ እስራኤልን ካህናትን ሌዋውያንን፥ ከምቲ ናይ ከነዓናውያን ናይ ኬጢያውያን፥ ናይ ፌርዛውያን፥ ናይ ኢያቡሳውያን፥ ናይ ኣሞናውያን፥ ናይ ሞኣባውያን፥ ናይ ግብፃውያንን፥ ናይ ኣሞራውያንን ርኽሰት ይገብሩ ኣለዉ እምበር፥ ካብ ህዝብታት እታ ሃገር ኣይተፈለዩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ነገር እዚ ምስ ተወድኤ ድማ፡ እቶም ሓላቑ ናባይ ቀሪቦም ከምዚ በሉ፡ ህዝቢ እስራኤልን ካህናትን ሌዋውያንሲ ኻብ ህዝብታት እታ ሃገር ኣይተፈልዩን፡ ኤረ ኸምቲ ናይ ከነኣናውያን፡ ናይ ሔታውያን፡ ናይ ፈረዛውያን፡ ናይ ይቡሳውያን፡ ናይ ዓሞናውያን፡ ናይ ሞኣባውያን፡ ናይ ግብጻውያን፡ ናይ ኣሞራውያን ጽያፍ ይገብሩ ኣለው። |