Ezra 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሻብያን ምስኡ ኢሳይያስን ድማ ካብ ደቂ መራሪ፡ ኣሕዋቱን ደቆምን ዕስራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም አሴብያስን፥ ከእርሱም ጋር ከሜራሪ ልጆች ወገን የነበረውን ኢሳይያስን፥ ሃያውን ወንድሞቹንና ልጆቻቸውን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም ሐሸብያን ከእርሱም ጋር ከሜራሪ ልጆች ወገን የነበረውን የሻያንና ሀያውን ወንድሞቹንና ልጆቻቸውን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ሐሻብያ ከእርሱም ጋር ከሜራሪ ልጆች ወገን የነበረውን ይሻዕያና ወንድሞቹንና ልጆቻቸው ሀያ ወንዶች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሀሻብያ፥ ማራራ ያራ ግድያ ይሻእያራ፥ አ ናናነ አ እሻቱዋ ላታሙዋና የዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Hashaabiyaa, Maraara yara gidiyaa Yishaa'iyaara, Aa naanaanne Aa ishatuwaa laatamuwaanna yeddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Meraare zereththatappe Hashaabiyanne Yesha7iya geetettiza 20 dabbotara nuukko yeddida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሜራሬ ዜሬታፔ ሃሻቢያኔ ዬሻኢያ ጌቴቲዛ 20 ዳቦታራ ኑኮ ዬዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ፥ ሀሻባ፥ ማራራ ያራ ግድዳ ያሻያ፥ እያ ናይታነ ላታሙ ግድያ እያ እሻታራ የድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka, Hashaba, Maraara yara gidida Yashaya, iya naytanne laatamu gidiya iya ishatara yeddidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ሐሸብያንና ከሜራሪ ዘሮች የሻያን፣ ከወንድሞቹና ከአጎቶቹ ወንዶች ልጆች ጋር 20 ወንዶችን አመጡልን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአሀዋ ወንዝ ተነሥተን ወደ ኢየሩሳሌም ጒዞ የጀመርነውም የመጀመሪያው ወር በገባ በዐሥራ ሁለተኛው ቀን ነበር፤ በምንጓዝበትም ጊዜ አምላካችን ከእኛ ጋር ስለ ነበር ከጠላት አደጋና ከደፈጣ ተዋጊዎች ሽመቃ ጠበቀን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምኡውን ንሓሸብያ፥ ምስኡ ድማ ንየሻያ ኻብ ደቂ ሜራሪ ምስ ኣሕዋቱን ደቆምን ዕስራ ኣወዳት ኣምፅኡልና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓሻብያ፡ ምስኡ ድማ ይሻዕያ ኻብ ደቂ መራሪ ምስ ኣሕዋቱን ደቆምን ዕስራ። |