Ezra 8:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ ብትእዛዝ ናብቲ ኣብ ስፍራ ቃሲፍያ ዝነበረ ሓለቓ ኢዶ ለኣኽክዎም፣ ንኢዶን ነቶም ኣብ ስፍራ ቃሲፍያ ዝነበሩ ኣሕዋቱን ነቲናውያንን ንቤትና ዝነበሩ ኣገልገልቶም እንታይ ከም ዝብሉ ነገርክዎም ናብ ገዛና ንምምጻእ እዩ። ፈጣሪ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በካሲፍያ ስፍራ ወደ ነበረው ወደ አለቃው ወደ አዶ ላክኋቸው፤ ለአምላካችን ቤትም አገልጋዮችን ያመጡልን ዘንድ በካሲፍያ ስፍራ ለሚኖሩት ለአዶና ለወንድሞቹ ለናታኒም የሚነግሩአቸውን በአፋቸው አደረግሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በካሲፍያ ስፍራ ወደ ነበረው ወደ አለቃው ወደ አዶ ላክኋቸው፤ ለአምላካችን ቤት አገልጋዮችን ያመጡልን ዘንድ በካሲፍያ ስፍራ ለሚኖሩት ለአዶና ለወንድሞቹ ለናታኒም የሚነግሩአቸውን በአፋቸው አደረግሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በካሲፍያ ስፍራ አለቃ ወደ ሆነው ወደ ኢዶ ላክኋቸው፥ ለአምላካችን ቤት አገልጋዮችን እንዲያመጡልን በካሲፍያ ስፍራ ለሚኖሩት ለኢዶና ለወንድሞቹ ለቤተ መቅደስ አገልጋዮች ምን የሚነግሩአቸውን አስታወቅኳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑ ጾሳ ጎልያን ኦያ አሳ ኑዉ የዳና ማላ፥ ካስፍያ ግያ ሳኣን ደእያ ሌዋቶ ካፑዋ ግድያ እዶኮነ አ አቱማ ዳቦቱዋኮ፥ ሄዋንቱካ ጌሻ ጎልያ ቆማ ግድያዋንቱኮ ኡንቱንታ ኪታድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nu S'oossaa Golliyaan ootsiyaa asaa nuw yeddana mala, Kaasifiyaa giyaa sa'aan de'iyaa Leewatoo kaappuwaa gidiyaa Iddokkonne Aa attuma dabbotuwaakko, hewanttukka Geeshsha Golliyaa k'oomaa gidiyaawanttukko unttuntta kiittaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttaka Kaspiya deren halaqa gidida Iddoko kiittadis; Iddoynne iza dabboti Xoossa Keeththan ooththiza oosanchchati nuus Xoossa Keeththan ooththana as yeddana mala ooththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታካ ካስፒያ ዴሬን ሃላቃ ጊዲዳ ኢዶኮ ኪታዲስ፤ ኢዶይኔ ኢዛ ዳቦቲ ጾሳ ኬን ኦዛ ኦሳንቻቲ ኑስ ጾሳ ኬን ኦና ኣስ ዬዳና ማላ ኦዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ካስፍያ ጌተትያ በሳን ሌወታስ ሀላቃነ ፆሳ ኬ ኦሳንቾ ግድዳ አዶስነ እያ ዳቦታስ ኦዳናባ አኬክሳዳ ኑ ፆሳ ኬን ኦያ አሰ ኤሀና መላ ኪታስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta Kasfiya geetetiya bessan Leewetas halaqanne Xoossa keetha oosancho gidida Adosinne iya dabotas odanaba akeekisada nu Xoossa keethan oothiya ase ehana mela kiittas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱንም ካሲፍያ በሚባል ስፍራ አለቃ ወደ ሆነው ወደ አዶ ላክኋቸው፤ በአምላካችን ቤት የሚያገለግሉ ሰዎችን ያመጡልን ዘንድ በካሲፍያ የቤተ መቅደስ አገልጋዮች ለሆኑት ለአዶና ለሥጋ ዘመዶቹ የሚናገሩትን አስታወቅኋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ቤተ መቅደስ መግባት እስኪችሉ ድረስ በጥንቃቄ ጠብቁአቸው፤ እዚያም ለካህናቱ በተመደበው ክፍል ውስጥ እነዚህን ሁሉ ንዋያተ ቅድሳት መዝናችሁ ለካህናቱና ለሌዋውያኑ መሪዎች እንዲሁም በኢየሩሳሌም ለሚገኙት የሕዝቡ መሪዎች አስረክቡአቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ኣብ ቦታ ካሲፍያ ሓለቓ ዝነበረ፥ ናብ ኣዶ ሰደድክዎም። እቲ ነቶም ኣብ ቦታ ቤተ መቕደስ ካሲፍያ ንዝነበሩ ንኣዶን ነሕዋቱን ንናታኒምን፥ ንቤት ኣምላኽና ኣገልገልቲ ምእንቲ ኽሰዱልና ኸዓ፥ ክዛረብዎም ዝግብኦም ቃላት ነጊረ ሰደድክዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቲ ኣብ ቦታ ካሲፍያ ሓለቓ ዝነበረ፡ ናብ ኢዶ ሰደድክዎም። እቲ ነቶም ኣብ ቦታ ካሲፍያ ዝነበሩ ኢዶን ኣሕዋቱነቲኒምን ንቤት ኣምላኽ ኣገልገልቲ ምእንቲ ኺሰዱልና ኸአ፡ ኪዛረብዎ ዚግብኦም ቃላት ኣብ ኣፎም ኣንበርኩ። |