Ezra 7:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ቀዳመይቲ መዓልቲ ካብ ባቢሎን ክድይብ ጀመረ፣ ኣብታ ሓምሻይ ወርሒ ድማ በታ ቀዳመይቲ መዓልቲ ናብ የሩሳሌም መጸ፣ ከምቲ ሕያዋይ ኢድ ኣምላኹ ኣብ ልዕሊኡ ዘላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ውም ወር በአ​ን​ደ​ኛው ቀን ከባ​ቢ​ሎን ሊወጡ ጀመሩ፤ መል​ካ​ሚ​ቱም የአ​ም​ላኩ እጅ በእ​ርሱ ላይ ነበ​ረ​ችና በአ​ም​ስ​ተ​ኛው ወር በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ደረሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመጀመሪያውም ወር በአንደኛው ቀን ከባቢሎን ሊወጣ ጀመረ፥ መልካሚቱም የአምላኩ እጅ በእርሱ ላይ ነበረችና በአምስተኛ ወር በመጀመሪያው ቀን ወደ ኢየሩሳሌም ደረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመጀመሪያው ወር በአንደኛው ቀን ከባቢሎን መውጣት ጀመረ፥ መልካሚቱም የአምላኩ እጅ በእርሱ ላይ ስለ ነበረች በአምስተኛ ወር በመጀመሪያው ቀን ወደ ኢየሩሳሌም ደረሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮይሮ አግናን ኮይሮ ጋላሳን ባብሎነፐ ፑደ ቡሳ ዶሚደ፥ እቼሻን አግናን ኮይሮ ጋላሳን የሩሳላመ ጋኬዳ። አያዉ ጎፐ፥ አ ጾሳ ሎኦ ኩሺ አ ቦላን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Koyro aginaan koyro gallassan Baablooneppe pude buussaa doomiide, ichcheshantso aginaan koyro gallassan Yerusaalame gakkeedda. Ayaw gooppe, Aa S'oossaa lo"o kushii Aa bollan de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gita Xoossa wolqqay iza bolla diza gishshas Baabilooneppe koyro aginan koyro gallas dendidi ichchashanththo aginan koyro gallas Yerusalaame gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊታ ጾሳ ዎልቃይ ኢዛ ቦላ ዲዛ ጊሻስ ባቢሎኔፔ ኮይሮ ኣጊናን ኮይሮ ጋላስ ዴንዲዲ ኢቻሻን ኣጊናን ኮይሮ ጋላስ ዬሩሳላሜ ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ሎኦ ኩሸይ እያ ቦላ ደእያ ግሾ ኮይሮ አጌናን ኮይሮ ጋላስ ባብሎነፐ ከይድ፥ እቻሻን አጌናን ኮይሮ ጋላስ የሩሳላመ ጋክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossaa lo77o kushey iya bolla de7iya gisho koyro ageenan koyro gallassi Babiloonepe keyidi, ichashantho ageenan koyro gallas Yerusalaame gakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መልካሚቱ የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ስለ ነበረች፣ ከባቢሎን በመጀመሪያው ወር በመጀመሪያው ቀን ተነሥቶ በአምስተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ኢየሩሳሌም ደረሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ታላቅ ኀይል በእርሱ ላይ ስለ ነበረ ከባቢሎን በመጀመሪያው ወር በመጀመሪያው ቀን ተነሥቶ ኢየሩሳሌም በአምስተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ደረሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ቀዳመይቲ ወርሒ ብቐዳመይቲ መዓልቲ ኻብ ባቢሎን ክድይቡ ጀመሩ፤ እታ ሕያወይቲ ኢድ እግዚኣብሄር ምስኡ ስለ ዝነበረት፥ በታ ሓምሸይቲ ወርሒ ብቐዳመይቲ መዓልቲ ናብ ኢየሩሳሌም መፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ቀዳመይቲ ወርሒ ብቐዳመይቲ መዓልቲ ኻብ ባቢሎን ኪድይቡ ጀመሩ፡ እታ ሕያወይቲ ኢድ ኣምላኹ ምስኡ ስለ ዝነበረት፡ በታ ሓምሰይቲ ወርሒ ብቐዳመይቲ መዓልቲ ናብ ዮርሳሌም መጸ።