Ezra 7:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ እዝራ ካብ ባቢሎን ደየበ። በቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝሃቦ ሕጊ ሙሴ ከኣ ብቑዕ ጸሓፊ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ዕዝራ ከባ​ቢ​ሎን ወጣ፤ እር​ሱም የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሙሴ የሰ​ጠ​ውን ሕግ ዐዋቂ ነበረ፤ የአ​ም​ላ​ኩም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ በእ​ርሱ ላይ ነበ​ረ​ችና ንጉሡ ያሻ​ውን ሁሉ ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር በሰጠው በሙሴ ሕግ ፈጣን ጸሐፊ ነበረ፤ የአምላኩም የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ነበረችና ንጉሡ የሻውን ሁሉ ሰጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ ዕዝራ ከባቢሎን መጣ፥ የእስራኤል አምላክ ጌታ ለሙሴ በሰጠው ሕግ ችሎታ ያለው ጸሐፊ ነበረ፤ የአምላኩ የጌታ እጅ በእርሱ ላይ ስለ ነበረች ንጉሡ የጠየቀውን ነገር ሁሉ ሰጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ እዝር ባብሎነፐ ፑደ ዬዳ። እ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ እሜዳ ሙሴ ህግያ ሎይ ጻናዬዳ ኤራንቻ ጻፍያ። መና ጎዳ አ ጾሳ ኩሺ አ ቦላ ደእያ ድራዉ፥ እ ኦቼዳዋ ኡባ ካቲ አዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha Iziri Baablooneppe pude yeedda. I Med'ina Goday, Israa'eeliyaa S'oossay immeedda Muse Higgiyaa loytsi s'annayeedda eranchcha s'aafiyaa. Med'ina Godaa Aa S'oossaa kushii Aa bolla de'iyaa diraw, I oochcheeddawaa ubbaa kaatii aw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izraykka Baabilooneppe Yerusalaame yides; izikka GODAA Isra7eele Xoossi Muses immida woga lo7eththi eriza astamaare; Xoossa wolqqay izara diza gishshas kawozi izi oychchidayssa ubbaa immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዝራይካ ባቢሎኔፔ ዬሩሳላሜ ዪዴስ፤ ኢዚካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሲ ሙሴስ ኢሚዳ ዎጋ ሎኤ ኤሪዛ ኣስታማሬ፤ ጾሳ ዎልቃይ ኢዛራ ዲዛ ጊሻስ ካዎዚ ኢዚ ኦይቺዳይሳ ኡባ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይስ እዝር ባብሎነፐ ብስ። ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ እምዳ ሙሰ ህግያ ኤርያ አስ። ጎዳ፥ ፆሳ ኩሸይ እያ ቦላ ደእያ ግሾ፥ እ ኦይችዳባ ኡባ ካዎይ እያዉ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysi Iziri Babiloonepe bis. Goday, Isra7eele Xoossay immida Muse higgiya eriya asi. Godaa, Xoossaa kushey iya bolla de7iya gisho, I oychidaba ubbaa kawoy iyaw immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ዕዝራ ከባቢሎን መጣ፤ እርሱም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ሕግ በሚገባ የሚያውቅ የሕግ መምህር ነበር። የአምላኩ የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ስለ ነበረች፣ የጠየቀውን ሁሉ ንጉሡ ፈቀደለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ ዕዝራ ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፤ እርሱም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለሙሴ በሰጠው ሕግ ሊቅ ነበር፤ የእግዚአብሔር ኀይል ከእርሱ ጋር ስለ ነበረ ንጉሡ የጠየቀውን ነገር ሁሉ ሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ እዝራ ካብ ባቢሎን ደየበ። ንሱ ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝሃቦ ሕጊ ሙሴ ፈጣን ፀሓፊ ነበረ። ኢድ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ድማ ምስኡ ነበረት እሞ፥ ዝደለዮ ዅሉ ንጉስ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ እዝራ እዚ ኻብ ባቢሎን ደየበ። ንሱ ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝሀቦ ሕጊ ሙሴ ፍጡን ጸሓፊ ነበረ። ኢድ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ድማ ምስኡ ነበረት እሞ ዝደለዮ ኹሉ ንጉስ ሀቦ።