Ezra 7:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ እዝራ ካብ ባቢሎን ደየበ። በቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝሃቦ ሕጊ ሙሴ ከኣ ብቑዕ ጸሓፊ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ዕዝራ ከባቢሎን ወጣ፤ እርሱም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ሕግ ዐዋቂ ነበረ፤ የአምላኩም የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ነበረችና ንጉሡ ያሻውን ሁሉ ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር በሰጠው በሙሴ ሕግ ፈጣን ጸሐፊ ነበረ፤ የአምላኩም የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ነበረችና ንጉሡ የሻውን ሁሉ ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ዕዝራ ከባቢሎን መጣ፥ የእስራኤል አምላክ ጌታ ለሙሴ በሰጠው ሕግ ችሎታ ያለው ጸሐፊ ነበረ፤ የአምላኩ የጌታ እጅ በእርሱ ላይ ስለ ነበረች ንጉሡ የጠየቀውን ነገር ሁሉ ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ እዝር ባብሎነፐ ፑደ ዬዳ። እ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ እሜዳ ሙሴ ህግያ ሎይ ጻናዬዳ ኤራንቻ ጻፍያ። መና ጎዳ አ ጾሳ ኩሺ አ ቦላ ደእያ ድራዉ፥ እ ኦቼዳዋ ኡባ ካቲ አዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha Iziri Baablooneppe pude yeedda. I Med'ina Goday, Israa'eeliyaa S'oossay immeedda Muse Higgiyaa loytsi s'annayeedda eranchcha s'aafiyaa. Med'ina Godaa Aa S'oossaa kushii Aa bolla de'iyaa diraw, I oochcheeddawaa ubbaa kaatii aw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izraykka Baabilooneppe Yerusalaame yides; izikka GODAA Isra7eele Xoossi Muses immida woga lo7eththi eriza astamaare; Xoossa wolqqay izara diza gishshas kawozi izi oychchidayssa ubbaa immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዝራይካ ባቢሎኔፔ ዬሩሳላሜ ዪዴስ፤ ኢዚካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሲ ሙሴስ ኢሚዳ ዎጋ ሎኤ ኤሪዛ ኣስታማሬ፤ ጾሳ ዎልቃይ ኢዛራ ዲዛ ጊሻስ ካዎዚ ኢዚ ኦይቺዳይሳ ኡባ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይስ እዝር ባብሎነፐ ብስ። ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ እምዳ ሙሰ ህግያ ኤርያ አስ። ጎዳ፥ ፆሳ ኩሸይ እያ ቦላ ደእያ ግሾ፥ እ ኦይችዳባ ኡባ ካዎይ እያዉ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysi Iziri Babiloonepe bis. Goday, Isra7eele Xoossay immida Muse higgiya eriya asi. Godaa, Xoossaa kushey iya bolla de7iya gisho, I oychidaba ubbaa kawoy iyaw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ዕዝራ ከባቢሎን መጣ፤ እርሱም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ሕግ በሚገባ የሚያውቅ የሕግ መምህር ነበር። የአምላኩ የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ስለ ነበረች፣ የጠየቀውን ሁሉ ንጉሡ ፈቀደለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ዕዝራ ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፤ እርሱም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለሙሴ በሰጠው ሕግ ሊቅ ነበር፤ የእግዚአብሔር ኀይል ከእርሱ ጋር ስለ ነበረ ንጉሡ የጠየቀውን ነገር ሁሉ ሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ እዝራ ካብ ባቢሎን ደየበ። ንሱ ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝሃቦ ሕጊ ሙሴ ፈጣን ፀሓፊ ነበረ። ኢድ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ድማ ምስኡ ነበረት እሞ፥ ዝደለዮ ዅሉ ንጉስ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ እዝራ እዚ ኻብ ባቢሎን ደየበ። ንሱ ኣብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝሀቦ ሕጊ ሙሴ ፍጡን ጸሓፊ ነበረ። ኢድ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ድማ ምስኡ ነበረት እሞ ዝደለዮ ኹሉ ንጉስ ሀቦ። |