Ezra 7:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጊ ኣምላኽካን ሕጊ ንጉስን ዘይገብር ድማ፡ ብሞት ወይስ ናብ ምስጓግ ወይ ናብ ምምንዛዕ ንብረት ወይ ናብ ማእሰርቲ፡ ፍርዲ ቀልጢፉ ይፍጸመሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአምላክህንም ሕግ፥ የንጉሡንም ሕግ በማያደርግ ሁሉ ላይ ሞት፥ ወይም ስደት፥ ወይም ገንዘብ መወረስ፥ ወይም ግዞት በፍጥነት ይፈረድበት።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላክህንም ሕግ፥ የንጉሡንም ሕግ በማያደርግ ሁሉ ላይ ሞት ወይም ስደት ወይም ገንዘብን መወረስ ወይም ግዞት በፍጥነት ይፈረድበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአምላክህን ሕግና የንጉሡን ትእዛዝ በማያደርግ በማንም ላይ ሞት ወይም ስደት ወይም ንብረት መወረስ ወይም ግዞት በፅኑ ይፈረድበት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ጾሳ ህግያዉነ ካትያ ህግያዉ አዛዘተና ኦንነ ደኦፐ፥ እ ኤለካ ሀይቁዋን፥ የደሳን፥ አ ሻሉዋ ቦንቂያዋን ዎይ ቃሹዋን ሙረቶ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne S'oossaa Higgiyawunne kaatiyaa higgiyaw azazettena ooninne de'ooppe, I Ellekka hayk'k'uwaan, yedesaan, Aa shaluwaa bonk'k'iyaawaan woy k'ashuwaan muretto» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni Xoossa wogaas woykko kawo wogaa ubbaas azazettontta asi diikko izaadey hayqon woykko dereppe goodeteththan woykko iza haaro bonqqan woykko qashon qaxxayetto.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ጾሳ ዎጋስ ዎይኮ ካዎ ዎጋ ኡባስ ኣዛዜቶንታ ኣሲ ዲኮ ኢዛዴይ ሃይቆን ዎይኮ ዴሬፔ ጎዴቴን ዎይኮ ኢዛ ሃሮ ቦንቃን ዎይኮ ቃሾን ቃጻዬቶ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ፆሳ ህግያነ ካዋ ህግያ ኪተቶና ኦንካ ደእኮ፥ እ ቃይ ባይና ሀይቆ ዎይኮ ጋደፐ ጎደቶ ዎይኮ እያ ሻሎይ ቦንቀቶ ዎይኮ ቃሾን ሴረቶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne Xoossaa higgiyanne kawa higgiya kiitetonna oonika de7iko, I qadhey bayna hayqo woyko gadepe goodeto woyko iya shaloy bonqeto woyko qashon seereto” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለአምላክህ ሕግና ለንጉሡ ሕግ የማይታዘዝ ማንኛውም ሰው፣ የሞት ወይም የስደት ወይም የንብረት መወረስ ወይም የእስራት ቅጣት ይፈጸምበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእግዚአብሔር ሕግ ወይም ለመንግሥት ሕግ ሁሉ የማይታዘዝ ማንም ሰው ቢኖር በጥንቃቄ እየተመረመረ በሞት ወይም ከሀገር በመባረር ወይም ሀብት ንብረቱን በመወረስ ወይም በእስራት ይቀጣ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሕጊ ኣምላኽካን ሕጊ ንጉስን ዘይፍፅም ከዓ ንሞት ወይ ንስደት ወይ ንዕዳ ብገንዘብ፥ ወይ ንማእሰርቲ ብቕልጡፍ ይፈረዶ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሕጊ ኣምላኽካን ሕጊ ንጉስን ዘይገብሮ ኸአ ውይ ንሞት ወይ ንስደት ወይ ንዕዳ ብገንዘብ ወይ ብማእሰርቲ ብቕልጡፍ ይፈረዶ። |