Ezra 7:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻ እዝራ ድማ፡ ከምቲ ኣብ ኢድካ ዘሎ ጥበብ ኣምላኽካ፡ ንዅሎም እቶም ኣብ ስግር ሩባ ዘለዉ ህዝቢ፡ ንዅሎም ሕግታት ኣምላኽካ ዚፈልጡ፡ ክፈርዱ ዚኽእሉ ፈራዶን ፈራዶን ሾም። ነቶም ዘይፈልጥዎም ድማ ምሃርዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም ዕዝራ፥ በእ​ጅህ እን​ዳ​ለው እንደ አም​ላ​ክህ ጥበብ መጠን በወ​ንዝ ማዶ ባሉ ሕዝብ ሁሉ፥ የአ​ም​ላ​ክ​ህን ሕግ በሚ​ያ​ውቁ ሁሉ ላይ ይፈ​ርዱ ዘንድ ጻፎ​ች​ንና ፈራ​ጆ​ችን ሹም፤ የማ​ያ​ው​ቁ​ት​ንም አስ​ተ​ም​ሩ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም ዕዝራ፥ በእጅህ እንዳለው እንደ አምላክህ ጥበብ መጠን በወንዝ ማዶ ባሉ ሕዝብ ሁሉ የአምላክህን ሕግ በሚያውቁ ሁሉ ላይ ይፈርዱ ዘንድ ዳኞችንና ፈራጆች አስነሣ፤ የማያውቁትንም አስተምሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም ዕዝራ፥ በእጅህ እንዳለው እንደ አምላክህ ጥበብ መጠን በወንዝ ማዶ ለሚገኙ ሕዝቦች ሁሉ የአምላክህን ሕግ በሚያውቁ ሁሉ ላይ እንዲፈርዱ ዳኞችንና ፈራጆችን ሹምላቸው፥ የማያውቁትንም አስተምሩአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔኖ እዝራ፥ ኔን ቃይ፥ ነዉ ጾሳይ እሜዳ ኤራተዳን ኤፍራጺሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ቢታን ደእያ ነ ጾሳ ህግያ ኤርያ አሳ ቦላ ፕርዳና ማላ፥ ዳናቱዋነ ፕርድያዋንታ ሱን። ቃይ ሄ ህግያ ኤረናዋንቱ ደኦፐ፥ ኡንቱንቱ ታማርስተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neenoo Izira, neeni k'ay, new S'oossay immeedda eratetsaadan Efiraas'iisa Shaafaappe away wulliyaa Bagga Biittan de'iyaa ne S'oossaa Higgiyaa eriyaa asaa bolla pirddana mala, daannatuwaanne pirddiyaawantta suntsaa. K'ay he higgiyaa erennawanttu de'oppe, unttunttu tamaarissite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Izraa! Ne Xoossay nees immida aadho erateththaa mala kaallashe Efiraaxise shaafa pinththan diza dere ubbaas neni Xoossa woga eriza daannatanne pirdizayta doora; Xoossa woga eronttaytas neni ne Xoossa woga tamaarsa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢዝራ! ኔ ጾሳይ ኔስ ኢሚዳ ኣ ኤራቴ ማላ ካላሼ ኤፊራጺሴ ሻፋ ፒንን ዲዛ ዴሬ ኡባስ ኔኒ ጾሳ ዎጋ ኤሪዛ ዳናታኔ ፒርዲዛይታ ዶራ፤ ጾሳ ዎጋ ኤሮንታይታስ ኔኒ ኔ ጾሳ ዎጋ ታማርሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ላ እዝራ፥ ኔኒ፥ ነዉ ፆሳይ እምዳ ጭንጫተን ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍን ቢታን ደእያ ነ ፆሳ ህግያ ኤርያ አሳ ቦላ ፕርዳና መላ ዳይናታነ አይሰይሳታ ሹማ። ህግያ ኤሮና አስ ደእኮ ኔኒ ኤንታ ታማርሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “La Izira, neeni, new Xoossay immida cincatethan Efraxiisa Shaafape hefintha biittan de7iya ne Xoossaa higgiya eriya asaa bolla pirdana mela daynnatanne ayseysata shuuma. Higgiya eronna asi de7iko neeni enta tamaarsa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተም ዕዝራ ከአምላክህ እንደ ተሰጠህ ጥበብ መጠን፣ ከኤፍራጥስ ማዶ ለሚገኙት ሕዝቦች ሁሉ የአምላክህን ሕግ የሚያውቁ ዳኞችንና ፈራጆችን ሹምላቸው፤ ሕጉን የማያውቅ ሰው ቢኖር፣ አንተ ራስህ አስተምረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንተም ዕዝራ፥ አምላክህ እግዚአብሔር በሰጠህ ጥበብና ዕውቀት እየተመራህ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ሕግ የሚመሩትን፥ በኤፍራጥስ ማዶ የሚገኙትን ሰዎች የሚመሩ አስተዳዳሪዎችንና ዳኞችን ሹምላቸው፤ ለማያውቁትም ሁሉ የአምላክህን ሕግ አስተምራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ እዝራ ድማ፥ ከም መጠን እቲ ኣብ ኢድካ ዘሎ ጥበብ ኣምላኽካ ነቲ ሰገር ንየው ሩባ ዘሎ ዅሉ ህዝቢ ዝዳንዩ፥ እቶም ሕጊ ኣምላኽካ ዝፈልጡ ዅላቶም ፈረድትን ዳኛታትን ሹመሎም። ነቲ ሕጊ ዘይፈልጥ እንተ ሃልዩ ኸዓ መሃርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ እዝራ ድማ፡ ከም መጠን እቲ ኣብ ኢድካ ዘሎ ጥበብ ኣምላኽካ ነቲ ኽንየው ርባ ዘሎ ኹሉ ህዝቢ ዚዳንዩ፡ እቶም ሕጊ ኣምላኽካ ዚፍልጡ ኹላቶም ፈረድትን ዳኛታትን ግበረሎም። ነቲ ሕጊ ዘይፈልጥ ከአ ምሀርዎ።