Ezra 7:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክሳብ ሚእቲ ታለንት ብሩርን ክሳብ ሚእቲ ኮር ስርናይን ክሳብ ሚእቲ ቱቦ ወይንን ክሳብ ሚእቲ ቱቦ ዘይትን ጨውን ክንደይ ምዃኑ ከይኣዘዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስከ መቶ መክ​ሊት ብርም ቢሆን፥ እስከ መቶም የቆ​ሮስ መስ​ፈ​ሪያ ስንዴ፥ እስከ መቶም የባ​ዶስ መስ​ፈ​ሪያ የወ​ይን ጠጅ፥ እስከ መቶም የባ​ዶስ መስ​ፈ​ሪያ ዘይት ቢሆን፥ ጨውም ያለ ልክ ቢሆን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስከ መቶ መክሊት ብርም ቢሆን፥ እስከ መቶ የቆሬስ መስፈሪያ ስንዴ፥ እስከ መቶም የባዶስ መስፈሪያ የወይን ጠጅ፥ እስከ መቶም የባዶስ መስፈሪያ ዘይት ቢሆን፥ ጨውም ያለ ልክ ቢሆን ስጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስከ መቶ መክሊት ብር፥ እስከ መቶ የቆሬስ መስፈሪያ ስንዴ፥ እስከ መቶ የባዶስ መስፈሪያ የወይን ጠጅ፥ እስከ መቶም የባዶስ መስፈሪያ ዘይት፥ ጨውም የሚፈልገውን ያህል ሳትጽፉ ስጡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሄዙ ሻአነ ኦይዱ ጼቱ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ብራ፥ እት ጼቱ ኩንታለ ዛርጋ፥ ላኡ ሻአ ሊትሮ ዎይንያ ኤሳነ ላኡ ሻአ ሊትሮ ዎጋራ ዛይትያ፥ ቃይ ኮሽያ ኬሻ ማጽንያና ኡባ እዝራዉ እምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay heezzu sha"anne oyddu s'eetu kiilo giraame dees'iyaa biraa, itti s'eetu kunttaale zarggaa, laa"u sha"a liitiro woyniyaa eessaanne laa"u sha"a liitiro wogaraa zayitiyaa, k'ay koshshiyaa keeshshaa mas'iniyaanna ubbaa Iziraw immite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heedzdzu shiyanne oyddu xeetu kilo gidiza bira, tammu shii kilo gidiza gistte, nam7u shii litiro gidiza ushshu, nam7u shii litiro gidiza wogara zaytenne koshshiza keena maxine immite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ሺያኔ ኦይዱ ጼቱ ኪሎ ጊዲዛ ቢራ፥ ታሙ ሺ ኪሎ ጊዲዛ ጊስቴ፥ ናምኡ ሺ ሊቲሮ ጊዲዛ ኡሹ፥ ናምኡ ሺ ሊቲሮ ጊዲዛ ዎጋራ ዛይቴኔ ኮሺዛ ኬና ማጺኔ ኢሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ሙኩሉነ ኦይዱ ፄቱ ክሎ ግራመ ብራ፥ እስ ፄቱ ኩንታለ ግስተ፥ ናምኡ ሙኩሉ ልትሮ ዎይነ ኡሽ፥ ናምኡ ሙኩሉ ልትሮ ሻማሆ ዛይተነ ኮሽያ መላ ማፅነ እያዉ እምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heedzu mukulunne oyddu xeetu kilo giraame bira, issi xeetu kuntaale giste, nam7u mukulu litiro woyne ushshi, nam7u mukulu litiro shamaho zaytenne koshshiya mela maxine iyaw immite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስከ አንድ መቶ መክሊት ብር፣ እስከ አንድ መቶ ቆሮስ ስንዴ፣ እስከ አንድ መቶ ባዶስ መስፈሪያ ወይን ጠጅ፣ እስከ አንድ መቶ ባዶስ የወይራ ዘይትና የሚፈለገውን ያህል ጨው ስጡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስከ ሦስት ሺህ አራት መቶ ኪሎ ያኽል የሚመዝን ብር፥ እስከ ዐሥር ሺህ ኪሎ ስንዴ፥ እስከ ሁለት ሺህ ሊትር የወይን ጠጅ፥ እስከ ሁለት ሺህ ሊትር የወይራ ዘይትና የሚያስፈልገውንም ያኽል ጨው ስጡት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ንጉስ ኣርታሕሻስታ ድማ ነቶም ስግር ክንየው ርባ ዘለው ኹሎም ተሓዝቲ መዛግብሪ ኣዘዝኩ፡ እዝራ ኻህን፡ እቲ ጸሓፍ ሕጊ ኣምላኽ ሰማይ፡ ካባኻትኩም ዚድልዮ ዘበለ ኽሳዕ ሚእቲ ታለንት ብሩርን ክሳዕ ሚእቲ ቆሮስ ስርናይን ክሳዕ ሚእቲ ባት ወይንን ክሳዕ ሚእቲ በት ዘይትን፡ ጨው ከአ ብዘይ ስፍሪ ተጊህኩም ሀብዎ።