Ezra 7:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዓኻን ንኣሕዋትካን ጽቡቕ ዘበለ ዅሉ፡ በቲ ዝተረፈ ብሩርን ወርቅን ግበሮ፡ ከም ፍቓድ ኣምላኽካ ግበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቀረውም ብርና ወርቅ አንተና ወንድሞችህ ለማድረግ ደስ የሚያሰኛችሁን ነገር እንደ አምላካችሁ ፈቃድ አድርጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከቀረውም ብርና ወርቅ አንተና ወንድሞችህ ለማድረግ ደስ የሚያሰኛችሁን ነገር እንደ አምላካችሁ ፈቃድ አድርጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚቀረውን ብርና ወርቅ አንተና ወንድሞችህ እንደ አምላካችሁ ፈቃድ ለማድረግ ደስ የሚላችሁን ነገር አድርጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋፐ ፓላሂደ አቴዳ ብራነ ዎርቃ ኔንነ ኔናና ደእያ ነ ቢታ አሳቱ ኦናዉ ኮይያዋ ህንተንቱ ጾሳ ሸንያዳን ኦተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaappe palahiide atteeda biraanne work'k'aa neeninne neenana de'iyaa ne biittaa asatuu ootsanaw koyiyaawaa hinttenttu S'oossaa sheniyaadan ootsite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe tirpi attiza biranne worqqaa intte Xoossa shene mala neninne ne dere asati intte dosiza oosos go7ettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ቲርፒ ኣቲዛ ቢራኔ ዎርቃ ኢንቴ ጾሳ ሼኔ ማላ ኔኒኔ ኔ ዴሬ ኣሳቲ ኢንቴ ዶሲዛ ኦሶስ ጎኤቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳፈ ፓላህዳ ብራነ ዎርቃ ኔንነ ኔራ ደእያ አይሁደ ግድዳ ነ እሻት ህንተ ፆሳ ሸነን፥ ህንተ ኦናዉ ኮያባ ኦተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessafe palahida biraanne worqaa neeninne neera de7iya Ayhude gidida ne ishati hinte Xoossa shenen, hinte oothanaw koiyaba oothite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ የሚቀረውንም ብርና ወርቅ አንተና ወንድሞችህ አይሁድ እንደ አምላካችሁ ፈቃድ ደስ ለሚላችሁ ነገር ሁሉ አውሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ የሚተርፈውንም ብርና ወርቅ እንደ አምላካችሁ ፈቃድ አንተና ወገኖችህ ለምትፈልጉት ነገር እንዲውል አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በቲ ዝተረፈ ብሩርን ወርቅን ከዓ ንኣኻን ነሕዋትካን ቅኑዕ መሲሉ እተርኣየኩም፥ ከም ፍቓድ ኣምላኽኩም ግበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ዝተረፈ ብሩርን ወርቅን ከአ ንኣኻን ነሕዋትካን ቅኑዕ ኮይኑ እተራእየካ፡ ከም ፍቓድ ኣምላኽኩም ግበርዎ። |