Ezra 7:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ገንዘብ እዚ፡ ብዕራይን ድዑልን ገንሸልን ቀልጢፍኩም መስዋእቲ ምግቦምን መስዋእቲ መስተኦምን ገዚእኩም ኣብ መሰውኢ ቤት ኣምላኽኩም ኣብ የሩሳሌም ከተቕርብዎም ትኽእሉ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ በዚህ መጽ​ሐፍ ያዘ​ዝ​ሁህ ትእ​ዛዝ ይህ ነው። በዚህ ገን​ዘብ ወይ​ፈ​ኖ​ች​ንና አውራ በጎ​ችን፥ ጠቦ​ቶ​ች​ንም፥ የእ​ህ​ላ​ቸ​ው​ንና የመ​ጠ​ጣ​ቸ​ውን ቍር​ባን ተግ​ተህ ግዛ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ባለው በአ​ም​ላ​ካ​ችሁ ቤት መሠ​ዊያ ላይ አቅ​ር​ባ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ በዚህ ገንዘብ ወደፈኖችንና አውራ በጎችን ጠቦቶችንም የእህላቸውንና የመጠጣቸውን ቍርባን ተግተህ ግዛ፤ በኢየሩሳሌምም ባለው በአምላካችሁ ቤት መሠዊያ ላይ አቅርባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ በዚህ ገንዘብ ወይፈኖችን፥ አውራ በጎችንና ጠቦቶችን ከእህል ቁርባኖቻቸውና ከመጠጥ ቁርባኖቻቸው ጋር ተግተህ ግዛ፥ በኢየሩሳሌምም ባለው በአምላካችሁ ቤት መሠዊያ ላይ አቅርባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ሚሻን ኮሩማቱዋ፥ ዶርሳ ኦርገቱዋነ ዶርሳ ማራቱዋ፥ ቃይ ካ ያርሾነ ኡሻ ያርሾ ሻማነንቶ ኤራ፥ የሩሳላመን ደእያ ህንተንቱ ጾሳ ጎልያን ያርሽያ ሳኣን ያርሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha miishshan korumatuwaa, dorssaa orggetuwaanne dorssaa maratuwaa, k'ay katsaa yarshshoonne ushshaa yarshshoo shammanentto era, Yerusaalamen de'iyaa hinttenttu S'oossaa Golliyaan yarshshiyaa sa'aan yarshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He miishshazan Yerusalaamen diza GODAA intte Xoossaa Keeththan yarshos gidana mala mirgota, dharshota, dharsho laaqqata, qasse muxuwaatas gidiza kaththinne woyne ushshu ubbaa shammada yarsho shiishsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ሚሻዛን ዬሩሳላሜን ዲዛ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ኬን ያርሾስ ጊዳና ማላ ሚርጎታ፥ ርሾታ፥ ርሾ ላቃታ፥ ቃሴ ሙጹዋታስ ጊዲዛ ካኔ ዎይኔ ኡሹ ኡባ ሻማዳ ያርሾ ሺሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ሚሽያን ኮርማታ፥ ማራዘታ፥ ዶርሳ ኡርገታነ፥ ካ ያርሾስነ ኡሻ ያርሾስ ኮሽያባ ሻማዳ፥ የሩሳላመን ደእያ ህንተ ፆሳ ኬን ያርሾ በሳን ያርሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha miishiyan kormata, marazeta, dorsa urgetanne, katha yarshosinne ushsha yarshos koshshiyaba shammada, Yerusalaamen de7iya hinte Xoossaa keethan yarsho bessan yarsha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህም ገንዘብ ወይፈኖችን፣ አውራ በጎችንና ጠቦቶችን፣ ከእህል ቍርባኖቻቸውና ከመጠጥ ቍርባኖቻቸው ጋር መግዛት እንዳለብህ አትርሳ፤ እነዚህንም በኢየሩሳሌም በሚገኘው በአምላካችሁ ቤተ መቅደስ መሠዊያ ላይ አቅርብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ገንዘብ በጥንቃቄ ሥራ ላይ እንዲውል አድርግ፤ ወይፈኖችን፥ የበግ አውራዎችንና ጠቦቶችን፥ ለመባ የሚሆነውን እህልና የወይን ጠጅ ጭምር በኢየሩሳሌም በተሠራው በአምላክህ ቤተ መቅደስ ውስጥ በሚገኘው መሠዊያ ላይ የሚቀርበውን መባ ሁሉ ግዛበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ድማ በዝ ገንዘብ እዙይ ጌርኩም ዝራብዓትን ማጓሉን ጥቦታትን ምስቲ መስዋእቲ ብልዖምን መስዋእቲ መስተኦምን ተጊህኻ ዓድግ እሞ ኣብታ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘላ መሰውኢ ቤት ኣምላኽኩም ኣቕርቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ድማ በዚ ገንዘብ እዚ ጌርኩም ዝራብዓትን ደዓውልን ገናሽልን ምስቲ መስዋእቲ ብልዖምን መስዋእቲ መስቲኦምን ተጊህካ ተሻየጥ እሞ ኣብታ ኣብ ዮርሳሌም ዘላ መሰውኢ ቤት ኣምላኽኩም ኣቕርቦ።