Ezra 7:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ብፍቓዶም ናብ የሩሳሌም ኪድይቡ ዚሓስቡ ዅሎም ህዝቢ እስራኤልን ኣብ መንግስተይ ዘለዉ ካህናቱን ሌዋውያንን ምሳኻትኩም ኪኸዱ እእዝዝ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመንግሥቴም ውስጥ ካሉ ከእስራኤል ሕዝብ ከካህናቱና ከሌዋውያኑ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ የሚወድድ ሁሉ ከአንተ ጋር እንዲሄድ አዝዣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመንግሥቴ ውስጥ ካሉ ከእስራኤል ሕዝብ ከካህናቱና ከሌዋውያኑም ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ የሚወድድ ሁሉ ከአንተ ጋር እንዲሄድ አዝዣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመንግሥቴ ውስጥ ካሉ ከእስራኤል ሕዝብ፥ ከካህናቱና ከሌዋውያኑም ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ የሚፈልግ ሁሉ ከአንተ ጋር እንዲሄድ አዝዣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታ ካዉተ ግዱዋን ደእያ እስራኤልያ አሳፐ ኦንነ፥ ቄሳቱ ዋፐ ዎይ ሌዋቱዋፐ ግዶፐነ፥ የሩሳላመ ባናዉ ኮይያ አሳይ ኡባይ ኔናና እትፐ ባናዳን ታን ኦዳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ta kawutetsaa gidduwaan de'iyaa Israa'eeliyaa asaappe ooninne, k'eesetuwaappe woy Leewatuwaappe gidooppenne, Yerusaalame baanaw koyiyaa Asay ubbay neenana ittippe baanaadan taani odaaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta kawoteththa garsan aqiza asatinne nenara Yerusalaame simmana koyza Isra7eele asati, qeesetinne Leweti ubbay simmana mala piqaade immadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ካዎቴ ጋርሳን ኣቂዛ ኣሳቲኔ ኔናራ ዬሩሳላሜ ሲማና ኮይዛ ኢስራኤሌ ኣሳቲ፥ ቄሴቲኔ ሌዌቲ ኡባይ ሲማና ማላ ፒቃዴ ኢማዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ ካዎተ ግዶን ደእያ እስራኤለ አሳፐ ኦንካ፥ ካህነ ዎይኮ ሌወ ግድን፥ የሩሳላመ ባናዉ ኮይያ አሳይ ኔራ ባና መላ ታኒ ኪታስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta kawotetha giddon de7iya Isra7eele asaape oonika, kahine woyko Leewe gidin, Yerusalaame baanaw koyiya asay neera baana mela taani kiittas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቱንና ሌዋውያኑን ጨምሮ በመንግሥቴ ውስጥ የሚኖርና ከአንተ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ የሚፈልግ ማንኛውም እስራኤላዊ መሄድ እንዲችል ይህን ትእዛዝ ሰጥቻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ በማስተዳድረው የንጉሠ ነገሥት መንግሥት ግዛት ውስጥ የሚገኙና ከአንተ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም መመለስ የሚፈልጉ እስራኤላውያን፥ ካህናትና ሌዋውያን ሁሉ እንዲመለሱ ፈቅጃለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ ህዝቢ እስራኤልን ካብ ካህናቶምን ካብ ሌዋውያንን ናብ ኢየሩሳሌም ክኸይድ ዝደሊ ኣብ መንግስተይ ዘሎ ዅሉ፥ ምሳኻ ይኺድ፥ ኢለ ኣዚዘ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ህዝቢ እስራኤልን ካብ ካህናቶምን ካብ ሌዋውያንን ናብ ዮርሳሌም ኪኸይድ ዚደሊ ኣብ መንግስተይ ዘሎ ኹሉ፡ ምሳኻ ይኺድ። ኢለ አዚዘ ኣሎኹ። |