Ezra 7:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዝራ ንሕጊ እግዚኣብሄር ኪደሊን ኪገብሮን ኣብ እስራኤል ሕግታትን ስርዓታትን ኪመሃርን ልቡ ኣዳለወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዕዝ​ራም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሕግ ይፈ​ል​ግና ያደ​ርግ ዘንድ፥ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሥር​ዐ​ት​ንና ፍር​ድን ያስ​ተ​ምር ዘንድ ልቡን አዘ​ጋ​ጅቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዕዝራም የእግዚአብሔርን ሕግ ይፈልግና ያደርግ ዘንድ፥ ለእስራኤልም ሥርዓትንና ፍርድን ያስተምር ዘንድ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዕዝራም የጌታን ሕግ ሊፈልግና ሊያደርግው፥ ለእስራኤልም ሥርዓትንና ፍርድን ሊያስተምር ልቡን አዘጋጅቶ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ጻላላ ግደናን እዝር መና ጎዳ ህግያ ጻናያናዉነ ኦናዉ፥ ቃይ እስራኤልያን አ ዎጋነ አ ፕርዳ ታማርሳናዉ ባረ ዎዛና ጊግስ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa s'alalaa gidennaan Iziri Med'ina Godaa Higgiyaa s'annayanawunne ootsanaw, k'ay Israa'eeliyan Aa wogaanne Aa pirddaa tamaarissanaw bare wozanaa giigissi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izray ba de7o ubbaan Xoossa woga pilggi eranaas, ooththanaassinne Xoossa azazotanne wogata kumeththa Isra7eele nayta tamaarsanaas banateththaa aaththi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዝራይ ባ ዴኦ ኡባን ጾሳ ዎጋ ፒልጊ ኤራናስ፥ ኦናሲኔ ጾሳ ኣዛዞታኔ ዎጋታ ኩሜ ኢስራኤሌ ናይታ ታማርሳናስ ባናቴ ኣ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዝር ጎዳ ህግያ ፃናኦን፥ ኦሶ ቦላ ፔሾንነ እስራኤለ አሳ እያ ዎጋነ እያ ህግያ ታማርሳናዉ ባ ዎዛና ጊግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iziri Godaa higgiya xanna7on, ooso bolla peeshoninne Isra7eele asaa iya wogaanne iya higgiya tamaarsanaw ba wozanaa giigisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕዝራ የእግዚአብሔርን ሕግ በማጥናትና በማድረግ፣ ለእስራኤልም ሥርዐቱንና ሕጉን በማስተማር ራሱን ፈጽሞ ሰጥቶ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕዝራ መላ ሕይወቱን የእግዚአብሔርን ሕግ በማጥናትና በተግባር በመተርጐም፥ እንዲሁም የእግዚአብሔርን ትእዛዞች፥ ሕጎችና ሥርዓቶች ለመላው የእስራኤል ሕዝብ በማስተማር ያውለው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝራ ሕጊ እግዚኣብሄር ንምምርማርን ንምግባርን፥ ስርዓትን ፍርድን ከዓ ኣብ እስራኤል ክምህርን ልቡ ኣዳለወ።
Amharic Tigrinya 2011 እዝራ ሕጊ እግዚኣብሄር ንምምርማርን ንምግባርን፡ ስርዓትን ፍርድን ከአ ኣብ እስራኤል ኪምህርንሲ ልቡ ኣዳለወ።