Ezra 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዝራ ንሕጊ እግዚኣብሄር ኪደሊን ኪገብሮን ኣብ እስራኤል ሕግታትን ስርዓታትን ኪመሃርን ልቡ ኣዳለወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕዝራም የእግዚአብሔርን ሕግ ይፈልግና ያደርግ ዘንድ፥ ለእስራኤልም ሥርዐትንና ፍርድን ያስተምር ዘንድ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕዝራም የእግዚአብሔርን ሕግ ይፈልግና ያደርግ ዘንድ፥ ለእስራኤልም ሥርዓትንና ፍርድን ያስተምር ዘንድ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕዝራም የጌታን ሕግ ሊፈልግና ሊያደርግው፥ ለእስራኤልም ሥርዓትንና ፍርድን ሊያስተምር ልቡን አዘጋጅቶ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ጻላላ ግደናን እዝር መና ጎዳ ህግያ ጻናያናዉነ ኦናዉ፥ ቃይ እስራኤልያን አ ዎጋነ አ ፕርዳ ታማርሳናዉ ባረ ዎዛና ጊግስ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa s'alalaa gidennaan Iziri Med'ina Godaa Higgiyaa s'annayanawunne ootsanaw, k'ay Israa'eeliyan Aa wogaanne Aa pirddaa tamaarissanaw bare wozanaa giigissi wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izray ba de7o ubbaan Xoossa woga pilggi eranaas, ooththanaassinne Xoossa azazotanne wogata kumeththa Isra7eele nayta tamaarsanaas banateththaa aaththi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዝራይ ባ ዴኦ ኡባን ጾሳ ዎጋ ፒልጊ ኤራናስ፥ ኦናሲኔ ጾሳ ኣዛዞታኔ ዎጋታ ኩሜ ኢስራኤሌ ናይታ ታማርሳናስ ባናቴ ኣ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዝር ጎዳ ህግያ ፃናኦን፥ ኦሶ ቦላ ፔሾንነ እስራኤለ አሳ እያ ዎጋነ እያ ህግያ ታማርሳናዉ ባ ዎዛና ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iziri Godaa higgiya xanna7on, ooso bolla peeshoninne Isra7eele asaa iya wogaanne iya higgiya tamaarsanaw ba wozanaa giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕዝራ የእግዚአብሔርን ሕግ በማጥናትና በማድረግ፣ ለእስራኤልም ሥርዐቱንና ሕጉን በማስተማር ራሱን ፈጽሞ ሰጥቶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕዝራ መላ ሕይወቱን የእግዚአብሔርን ሕግ በማጥናትና በተግባር በመተርጐም፥ እንዲሁም የእግዚአብሔርን ትእዛዞች፥ ሕጎችና ሥርዓቶች ለመላው የእስራኤል ሕዝብ በማስተማር ያውለው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝራ ሕጊ እግዚኣብሄር ንምምርማርን ንምግባርን፥ ስርዓትን ፍርድን ከዓ ኣብ እስራኤል ክምህርን ልቡ ኣዳለወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዝራ ሕጊ እግዚኣብሄር ንምምርማርን ንምግባርን፡ ስርዓትን ፍርድን ከአ ኣብ እስራኤል ኪምህርንሲ ልቡ ኣዳለወ። |