Ezra 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ኣምላኽ ሰማይ፡ ስርናይ፡ ጨው፡ ወይንን ዘይትን ዘድልዮም፡ ከከም ሽመት እቶም ኣብ የሩሳሌም ዘለዉ ካህናት፡ መዓልቶም ኪኸውን ኣለዎ። ብዘይ ወዓል ሕደር ንዝተዋህበ መዓልቲ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሰማይ አምላክ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚያስፈልገውን ወይፈኖችና አውራ በጎች፥ ጠቦቶችም፥ በኢየሩሳሌምም እንዳሉ እንደ ካህናቱ ቃል ስንዴና ጨው፥ የወይን ጠጅና ዘይት የሚጠይቋችሁን ዕለት ዕለት ስጡአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሰማይ አምላክ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚያስፈልገውን፥ ወይፈኖችና አውራ በጎች ጠቦቶችም፥ በኢየሩሳሌምም እንዳሉ እንደ ካህናቱ ቃል ስንዴና ጨው የወይን ጠጅና ዘይት ዕለት ዕለት ያለማቋረጥ ስጡአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሰማይ አምላክ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚያስፈልገውን፥ ወይፈኖችና አውራ በጎች ጠቦቶችም፥ በኢየሩሳሌም እንዳሉ እንደ ካህናቱ ቃል ስንዴና ጨው የወይን ጠጅና ዘይት ዕለት ዕለት ያለማቋረጥ ስጡአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩሳላመን ደእያ ቄሳቱ ሳሉዋ ጾሳዉ ጹግያ ያርሹዋ ያርሻናዉ ኮሽያባይ ኮሩማቱዋ ግድና፥ ዶርሳ ኮልያ ግድና ቃይ ዶርሳ ማራቱዋ ግዶፐነ ኡንቱንቶ እምተ። ቃይ አያነ ፓጭሰናን ኡንቱንቱ ኮይያ ዛርጋ፥ ማጽንያ፥ ዎይንያ ኤሳነ ዛይትያ ኡንቱንቶ ሀቼ ሀቼ እምተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yerusaalamen de'iyaa k'eesatuu saluwaa S'oossaw s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshanaw koshshiyaabay korumatuwaa gidina, dorssaa koliyaa gidina k'ay dorssaa maratuwaa gidooppenne unttunttoo immite. K'ay ayaanne pac'issennan unttunttu koyyiyaa zarggaa, mas'iniyaa, woyniyaa eessaanne zayitiyaa unttunttoo hachche hachche immite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Yerusalaamen diza qeeseti inttes yootiza mala gallas gallas Salo Xoossaas yarsho shiishshana mala inttefe koyettiza mirgota, dharshota, dharsho laaqqata, qasseka muxuwaatas gidiza gistte, maxine, woyne ushshunne wogara zayte ubbaa pacey baynda isttas immite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ዬሩሳላሜን ዲዛ ቄሴቲ ኢንቴስ ዮቲዛ ማላ ጋላስ ጋላስ ሳሎ ጾሳስ ያርሾ ሺሻና ማላ ኢንቴፌ ኮዬቲዛ ሚርጎታ፥ ርሾታ፥ ርሾ ላቃታ፥ ቃሴካ ሙጹዋታስ ጊዲዛ ጊስቴ፥ ማጺኔ፥ ዎይኔ ኡሹኔ ዎጋራ ዛይቴ ኡባ ፓጬይ ባይንዳ ኢስታስ ኢሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | የሩሳላመን ደእያ ካህነት ሳሎ ፆሳስ ፁሳ ያርሾ ያርሻናዉ ኮሽያ ዎፋኖ ግድን፥ ማራዘ ግድን ዎይኮ ዶርሳ ኡርገ ግድን ኤንታዉ እምተ። ቃስ አይባካ ፓጭሶና ኤንቲ ኮይያ ግስተ፥ ማፅነ፥ ዎይነነ ዛይተ ኤንታዉ ጋላስ ጋላስ እምተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamen de7iya kahineti salo Xoossas xuussa yarsho yarshanaw koshshiya wofaano gidin, maraze gidin woyko dorsa urge gidin entaw immite. Qassi aybaka pacisonna enti koyiya giste, maxine, woynenne zayte entaw gallas gallas immite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሰማይ አምላክ የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆን ዘንድ የሚያስፈልጋቸውን ነገር፣ ማለት ወይፈኖችን፣ አውራ በጎችንና ተባዕት ጠቦቶችን ስጧቸው፤ እንዲሁም ስንዴው፣ ጨዉ፣ የወይን ጠጁና ዘይቱ በኢየሩሳሌም ያሉት ካህናት በሚጠይቋችሁ መሠረት ያለ ማቋረጥ በየቀኑ ይሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም ሁሉ ጋር በኢየሩሳሌም የሚገኙት ካህናት በሚነግሩአችሁ መሠረት በየዕለቱ በሰማይ ለሚኖረው አምላክ ለሚያቀርቡት መሥዋዕት የሚፈልጓቸውን ኰርማዎች፥ በጎችን ወይም ጠቦቶችን፥ እንዲሁም ለመባ የሚሆነውን ስንዴ፥ ጨው፥ የወይን ጠጅና የወይራ ዘይት ሁሉ ስጡአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣምላኽ ሰማይ ጥዑም ጨና ምእንቲ ኸቕርቡሉን ምእንቲ ህይወት ንጉስን ደቁን ከዓ ኽፅልዩስ፥ ኵሉ ዘድሊ ነገር ንኣምላኽ ሰማይ ዝቃፀል መስዋእቲ ዝራብዓትን ማጓሉን ጡበታትን ስርናይን ጨውን ወይንን ዘይትን፥ ኵሉ እቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዘለዉ ኻህናት ዝበሉኹም፥ በብመዓልቱ ኸየብኰርኩም ሃብዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣምላኽ ሰማይ ጥዑም ጨና ምእንቲ ኼቕርቡሉን ምእንቲ ህይወት ንጉስን ደቁን ከአ ኪጽልዩሉስ፡ ኩሉ ዜድሊ ነገር ንኣምላኽ ደማይ ዚሐርር መስዋእቲ ዝራብዓትን ደዓውልን ገናሽልን ስርናይን ጨውን ወይንን ዘይትን፡ እትም ኣብ ዮርሳሌም ዘለው ኻህናት ዝበሉኹም ኩሉ ነንመዓልቲ ኸየብኮርኩም ሀብዎም። |