Ezra 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ንህንጸት እዛ ቤት ኣምላኽ እዚኣ፡ ነቶም ሽማግለታት እዞም ኣይሁድ እዚኣቶም፡ ካብ ንብረት ንጉስ፡ እወ፡ ካብቲ ኣብ ስግር ፈለግ ዚኽፈል ግብሪ፡ ወጻኢታት ብኡንብኡ ነዞም ሰባት እዚኣቶም ኪወሃብ ኣለዎ፡ ዝብል ትእዛዝ እህብ ኣለኹ ፣ ምእንቲ ከይዕንቅፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን የእግዚአብሔርን ቤት ይሠሩ ዘንድ ለአይሁድ ሽማግሌዎች የምታደርጉትን፥ በወንዝ ማዶ ካለው ሀገር ከሚመጣው ግብር ከንጉሡ ገንዘብ ለእነዚህ ሰዎች ወጭውን በትጋት እንድትሰጡአቸው፥ ሥራም እንዳታስፈቱአቸው አዝዣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን የእግዚአብሔርን ቤት ይሠሩ ዘንድ ለአይሁድ ሽማግሌዎች የምታደርጉትን፥ በወንዝ ማዶ ካለው አገር ከሚመጣው ግብር ከንጉሡ ገንዘብ ለእነዚህ ሰዎች ወጪውን በትጋት እንድትሰጡአቸው ሥራም እንዳታስፈቱአቸው አዝዣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን የእግዚአብሔርን ቤት እንዲሠሩ ለአይሁድ ሽማግሌዎች የምታደርጉትን አዝዣለሁ፥ በወንዝ ማዶ ካለው አገር ከሚመጣው ግብር ከንጉሡ ገንዘብ ለእነዚህ ሰዎች ወጪውን በትጋት ይሰጣቸው፥ ሥራም እንዳታስፈቱአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቃይ ሀ አይሁዳ ጭማቱ ጾሳ ጎልያ ኬጽያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ኦያ ኪታይ ኤቀና ማላ፥ ኡንቱንቶ ኮሽያ ሻሉዋ ኡባ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ቢታፐ ሺሼዳ ካትያ ጊራ ሚሻፐ ህንተንቱ ኡንቱንቶ እማና ማላ፥ ታን አዛዛድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «K'ay ha Ayhuda c'imatuu S'oossaa Golliyaa kees's'iyaa wode, unttunttu ootsiyaa kiitay ek'k'enna mala, unttunttoo koshshiyaa shaluwaa ubbaa Efiraas'iisa Shaafaappe awaay wulliyaa Bagga Biittaappe shiishsheedda kaatiyaa giiraa miishshaappe hinttenttu unttunttoo immana mala, taani azazaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa gaason intte Xoossa Keeththa ooso maaddana mala ta inttena azazadis; ha oosozas koshshiza miish kawo minjja keeththafenne Efiraaxiseppe arshey wuliza baggara diza dereppe kawos shiiqiza giira miishshafe kezidi isttas imetto; oosozikka dhuphettana bessenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ጋሶን ኢንቴ ጾሳ ኬ ኦሶ ማዳና ማላ ታ ኢንቴና ኣዛዛዲስ፤ ሃ ኦሶዛስ ኮሺዛ ሚሽ ካዎ ሚንጃ ኬፌኔ ኤፊራጺሴፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ዴሬፔ ካዎስ ሺቂዛ ጊራ ሚሻፌ ኬዚዲ ኢስታስ ኢሜቶ፤ ኦሶዚካ ጴታና ቤሴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ቦላ ቃስ፥ “ሀ አይሁደ ጭማት ፆሳ ኬ ኬፅያ ዎደ፥ ኤንቲ ኦያ ኦሶይ ኤቆና መላ ኤንታዉ ኮሽያ ሚሸ ኡባ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍን ቢታፈ ሺሽዳ ካዋ ጊራ ሚሽያፐ ኤንታዉ እማና መላ ታኒ ኪታስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa bolla qassi, “Ha Ayhude cimati Xoossa keetha keexiya wode, enti oothiya oosoy eqonna mela entaw koshshiya miishe ubbaa Efraxiisa Shaafape hefintha biittafe shiishida kawa giira miishiyape entaw immana mela taani kiittas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተጨማሪም የአይሁድ መሪዎች ይህን የእግዚአብሔር ቤት እንደ ገና ሲሠሩ፣ እናንተ ምን እንደምታደርጉላቸው ይህን ትእዛዝ ሰጥቻለሁ፤ ሥራውም እንዳይቋረጥ የእነዚህ ሰዎች ወጪ በሙሉ ከመንግሥት ግምጃ ቤትና ከኤፍራጥስ ማዶ ከሚገኘው ገቢ ላይ ይከፈል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚሁ አጋጣሚ ይልቁንም የቤተ መቅደሱን ሥራ እንድታግዙአቸው አዝዣችኋለሁ። ስለዚህም አስፈላጊው የማሠሪያ ገንዘብ ሁሉ ከኤፍራጥስ ምዕራባዊ ክፍል ከተሰበሰበው የመንግሥት ግብር ሳይዘገይ ወጪ እየሆነ ይሰጣቸው፤ ሥራውም መሰናከል አይገባውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቶም ዓበይቲ ኣይሁድ ክትገብሩሎም ዝግባእ፥ ነዝ ቤት እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽሰርሑ፥ እቲ ስራሕውን ምእንቲ ኸይበኵርስ፥ እቲ ዝኽፈል ገንዘብ ካብቲ ኻብ ሰገር ንየው ሩባ ዝወፀ ግብሪ፥ ካብ ገንዘብ ንጉስ ነቶም ሰባት ብቕልጡፍ ክወሃብ ኣዚዘ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዓበይቲ ኣይሁድ ክትግብረሎም ዚግባእ፡ እቲ ቤት ኣምላኽ ምእንቲ ኺሰርሑ፡ እቲ ዕዮውን ምእንቲ ኸይበኩርሲ፡ እቲ ዚኸፈል ካብቲ ኻብ ክንየው ርባ ዝወጸ ግብሪ፡ ካብ ገንዘብ ንጉስ ነቶም ሰባት ኪወሀብ ኣዘዝኩ። |