Ezra 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሽንኳይዶ ስራሕ እዛ ቤት ኣምላኽ እዚኣ፤ ኣመሓዳሪ ኣይሁድን ሽማግለታት ኣይሁድን ነዛ ቤት ኣምላኽ ኣብ ክንዳኣ ይሰርሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም የእግዚአብሔር ቤት ይሠራ ዘንድ ተዉ፤ የአይሁድም አለቆችና የአይሁድ ሽማግሌዎች ይህን የእግዚአብሔርን ቤት በስፍራው ይሥሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም የእግዚአብሔር ቤት ይሠራ ዘንድ ተዉ፤ የአይሁድም አለቃና የአይሁድም ሽማግሌዎች ይህን የእግዚአብሔርን ቤት በስፍራው ይሠሩ ዘንድ ተዉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም የእግዚአብሔር ቤት እንዲሠራ ተዉ፥ የአይሁድ አለቃና የአይሁድም ሽማግሌዎች ይህን የእግዚአብሔርን ቤት በስፍራው እንዲሠሩ ተዉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አሳቱ ኬጽያ ጾሳ ጎልያ ኦሶ በ ግዶፕተ። አይሁዳቱዋ ሞድያዌነ አይሁዳ ጭማቱ ጾሳ ጎልያ ካሰ እ ደእያ ሳኣን ዛሪደ ኬጽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha asatuu kees's'iyaa S'oossaa Golliyaa oosoo d'ube gidoppite. Ayhudatuwaa mooddiyaawenne Ayhuda c'imatuu S'oossaa Golliyaa kase I de'iyaa sa'aan zaariide kees's'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte oosoza dhupheththontta mala naagettite; Ayhudata ayssizayssinne Ayhudata kaaleththizayti Xoossa Keeththa kase izi dizason zaari keexetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኦሶዛ ጴንታ ማላ ናጌቲቴ፤ ኣይሁዳታ ኣይሲዛይሲኔ ኣይሁዳታ ካሌዛይቲ ጾሳ ኬ ካሴ ኢዚ ዲዛሶን ዛሪ ኬጼቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ፆሳ ኬ ኦሱዋስ በ ግዶፕተ። አይሁደታ ሀላቃትነ አይሁደ ጭማት ፆሳ ኬ ካሰ በሳን ዛሪድ ኬፆ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha Xoossaa keetha oosuwas dhube gidopite. Ayhudeta halaqatinne Ayhude cimati Xoossa keetha kase bessan zaaridi keexo.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህም በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሥራ ጣልቃ አትግቡ፤ ይህን የእግዚአብሔርን ቤት የአይሁድ አገረ ገዥና የአይሁድ መሪዎች በቀድሞው ቦታ ላይ መልሰው ይሥሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሥራውን ከማደናቀፍ ተቈጠቡ፤ የይሁዳ ክፍለ ሀገር ገዢና የአይሁድ መሪዎች ቀድሞ በነበረበት ስፍራ ላይ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መልሰው ይሥሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ይሰራሕ ሕደግዎም፤ እቲ ገዛኢ ኣይሁድን እቶም ዓበይቲ ኣይሁድን ነቲ ቤት እግዚኣብሄር ኣብቲ ናይ ቀደም ቦታኡ ይስርሕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዕዮ ቤት ኣምላኽ ይተዐየ ሕደግዎ፡ እቲ ገዛኢ ኣይሁድን እቶም ዓበይትን ኣይሁድን ነታ ቤት ኣምላኽ ኣብ ቦታኣ ይስርሕዋ። |