Ezra 6:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቡካድነጻር ካብታ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤተ መቕደስ ኣውጺኡ ናብ ባቢሎን ዘምጽኦ ኣቓሑ ወርቅን ብሩርን ቤት ኣምላኽ እውን፡ ነፍሲ ወከፎም ናብ ቦታኦምን ቦታኦምን ናብታ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤተ መቕደስ ይምለሱ ኣብ ቤት ኣምላኽ ንዓኣቶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ናቡከደነዖርም በኢየሩሳሌም ካለው መቅደስ ወስዶ ወደ ባቢሎን ያመጣው የእግዚአብሔር ቤት የወርቅና የብር ዕቃ ይሰጥ፤ በኢየሩሳሌምም ወዳለው መቅደስ ወደ ስፍራው ይወሰድ፤ በእግዚአብሔርም ቤት ይኑር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ናቡከደነፆርም በኢየሩሳሌም ካለው መቅደስ ወስዶ ወደ ባቢሎን ያመጣው የእግዚአብሔር ቤት የወርቅና የብር ዕቃ ይመለስ፤ በኢየሩሳሌምም ወዳለው መቅደስ ወደ ስፍራው ይወሰድ፥ በእግዚአብሔር ቤት ይኑር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ናቡከደነፆርም በኢየሩሳሌም ካለው መቅደስ ወስዶ ወደ ባቢሎን ያመጣው የእግዚአብሔር ቤት የወርቅና የብር ዕቃዎች ይመለስ፥ በኢየሩሳሌምም ወዳለው መቅደስ ወደ ስፍራው ይወሰድ፥ በእግዚአብሔር ቤት ይኑር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናቡካዳናጾረ፤ ‘የሩሳላመን ደእያ ጾሳ ጎልያፐ ባብሎነ አሄዳ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ዎርቃነ ብራ ሚሻቱ ጾሳ ጎልያዉ ጉየ የሩሳላመ ስሚደ፤ ጾሳ ጌሻ ጎልያን ደእኖ’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naabukadanas'oore; ‹Yerusaalamen de'iyaa S'oossaa Golliyaappe Baabloone aheedda S'oossaa Geeshsha Golliyaa work'k'aanne biraa miishshatuu S'oossaa golliyaw guyye Yerusaalame simmiide; S'oossaa Geeshsha Golliyaan de'ino› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse hayssafe sinththe kawo Nabukadanaxoorey Yerusalaamen Xoossa Keeththafe di7i ekkida worqqafenne birappe oosettida Xoossa Keeththa miishshati simmidi Yerusalaamen oosettiza Xoossa Keeththan isttas bessizason uttetto» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሃይሳፌ ሲን ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ዬሩሳላሜን ጾሳ ኬፌ ዲኢ ኤኪዳ ዎርቃፌኔ ቢራፔ ኦሴቲዳ ጾሳ ኬ ሚሻቲ ሲሚዲ ዬሩሳላሜን ኦሴቲዛ ጾሳ ኬን ኢስታስ ቤሲዛሶን ኡቴቶ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናቡካዳናፆር የሩሳላመን ደእያ ፆሳ ኬፈ ኤክድ፥ ባብሎነ ኤህዳ ፆሳ ኬ ዎርቃነ ብራ ሚሸት ባንታ በሳ ጉየ የሩሳላመ ስሚድ፤ ፆሳ ኬን ደኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabukadanaxoori Yerusalaamen de7iya Xoossa keethaafe ekidi, Babiloone ehida Xoossa keetha worqanne bira miisheti banta bessaa guye Yerusalaame simmidi; Xoossaa keethan de7o” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ናቡከደነፆር በኢየሩሳሌም ከሚገኘው ቤተ መቅደስ አውጥቶ ወደ ባቢሎን የወሰዳቸው የእግዚአብሔር ቤት የወርቅና የብር ዕቃዎች፣ በኢየሩሳሌም ወዳለው ቦታቸው ወደ ቤተ መቅደሱ እንዲመለሱ ይሁን፤ በእግዚአብሔርም ቤት ይቀመጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ከዚህ በፊት ንጉሥ ናቡከደነፆር በኢየሩሳሌም ከነበረው ቤተ መቅደስ ማርኮ ያወጣቸው ከወርቅና ከብር የተሠሩትም ንዋያተ ቅድሳት ወደዚያው ተመልሰው በኢየሩሳሌም በሚሠራው ቤተ መቅደስ በተገቢ ቦታቸው ይቀመጡ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ናቡከደነፆር ካብ መቕደስ ኢየሩሳሌም ወሲዱ ናብ ባቢሎን ዘምፅኦ ኣቑሑ ቤት እግዚኣብሄር ወርቅን ብሩርን ከዓ፥ ኣብ ኢየሩሳሌም ናብ ዘሎ ቦታኡ ናብ ቤተ መቕደስ ይመለስ፤ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ይቀመጥ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ናይ ቤት ኣምላኽ ኣቓሑ ወርቅን ብሩርን ነቡክነጻር ካብ መቕደስ ዮርሳሌም ወሲዱ ናብ ባቢሎን ዘምጽኦ ኸአ፡ ኣብ መቕደስ ዮርሳሌም ናብ ቦትኡ ይመለስ፡ ኣብ ቤት ኣምላኽ ድማ ኣንብሮ። |