Ezra 6:3 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ቀዳመይቲ ዓመት ንጉስ ቂሮስ፡ ንጉስ ቂሮስ ብዛዕባ ቤት ኣምላኽ ኣብ የሩሳሌም ትእዛዝ ሃበ፦ እታ ቤት፡ እታ መስዋእቲ ዚቐርቡላ ቦታ ይህነጽ፡ መሰረታ ድማ ይጸንዕ። ቁመቱ ስሳ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ስሳ እመት፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በንጉሡ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት ንጉሡ ቂሮስ በኢየሩሳሌም ስላለው የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንዲህ ብሎ አዘዘ፥ “ይህ ቤት ይሠራ መሥዋዕት የሚቀርብበትም ቦታ ይሠራ፤ ቁመቱም ስድሳ ክንድ፥ ወርዱም ስድሳ ክንድ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በንጉሡ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት ንጉሡ ቂሮስ እንዲህ ብሎ አዘዘ፤ በኢየሩሳሌም ያለው የእግዚአብሔር ቤት፥ መሥዋዕት የሚቀርብበት ቦታ፥ ይህ ቤት ይሠራ፥ በጽኑም ይመሥረት፤ ቁመቱ ስድሳ ክንድ ወርዱም ስድሳ ክንድ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በንጉሡ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት ንጉሡ ቂሮስ በኢየሩሳሌም ስላለው ስለ እግዚአብሔር ቤት እንዲህ ብሎ አዘዘ፥ መሥዋዕት የሚሠዋበት ቦታ፥ ይህ ቤት ይሠራ፥ በጽኑም ይመሥረት፤ ርዝመቱ ስድሳ ክንድ ስፋቱም ስድሳ ክንድ ይሁን። |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Qiroosi kawotida koyro layth Yerusalaamen diza Xoossa keeththi xuugettiza yarshoynne hara dumma dumma yarshoti shiiqizaso gididi oosettana mala azazo immides; Xoossa Keeththaa adussateththi 27 metire gidishin aahoteththazi 27 metire gidanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቂሮሲ ካዎቲዳ ኮይሮ ላይ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጾሳ ኬ ጹጌቲዛ ያርሾይኔ ሃራ ዱማ ዱማ ያርሾቲ ሺቂዛሶ ጊዲዲ ኦሴታና ማላ ኣዛዞ ኢሚዴስ፤ ጾሳ ኬ ኣዱሳቴ 27 ሜቲሬ ጊዲሺን ኣሆቴዚ 27 ሜቲሬ ጊዳናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካዎይ ቅሮስ ባ ካዎትዳ ኮይሮ ላይን፥ የሩሳላመን ደእያ ፆሳ ኬ ግሾ፥ ሀይሳዳ ግያ አዋጆ ከስስ። ፆሳ ኬይ ያርሾ ሺሽያ በሲ ግድድ ዛር ኬፀቶ፤ እያ ባሶይካ የገቶ። ሄ ኬ አዱሳተይ ኡሱፑን ታሙ ዋ፥ ዳልጋተይ ኡሱፑን ታሙ ዋ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Kawoy Qiroosi ba kawotida koyro laythan, Yerusalaamen de7iya Xoossaa keethaa gisho, haysada giya awaajo kessis. Xoossaa keethay yarsho shiishiya bessi gididi zaari keexeto; iya baasoyka yegeto. He keetha adussatethay usupun tammu wadha, dalgatethay usupun tammu wadha gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በንጉሥ ቂሮስ የመጀመሪያው ዓመት በኢየሩሳሌም ስለሚገኘው የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ንጉሡ የሰጠው ትእዛዝ ይህ ነው፤ ቤተ መቅደሱ መሥዋዕት የሚቀርብበት ቦታ ሆኖ እንደ ገና ይሠራ፤ መሠረቱም ይጣል፤ ቁመቱ ስድሳ ክንድ ፣ ወርዱም ስድሳ ክንድ ይሁን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ቂሮስ ንጉሠ ነገሥት በሆነ በመጀመሪያው ዓመት በኢየሩሳሌም የነበረው ቤተ መቅደስ የሚቃጠለውና ሌላውም ልዩ ልዩ መሥዋዕት ይቀርብበት ዘንድ እንደገና እንዲሠራ በመፍቀድ ትእዛዝ ሰጥቶአል፤ የቤተ መቅደሱም ርዝመት ኻያ ሰባት ሜትር፥ ስፋቱም ኻያ ሰባት ሜትር መሆን አለበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብቐዳመይቲ ዘመን መንግስቲ ንጉስ ቂሮስ፥ ስለ እታ ኣብ ኢየሩሳሌም እትስራሕ ቤት እግዚኣብሄር፥ ንጉስ ቂሮስ ዝሃቦ ትእዛዝ እዙይ እዩ፦ “እቲ ቤተ መቕደስ መስዋእቲ ዝስውኡሉ ቦታ እንደገና ይሰራሕ፤ መሰረቱውን ፅኑዕ ይኹን። ቁመቱ ስሳ እመት፥ ወርዱ ኸዓ ስሳ እመት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብቐዳመይቲ ዓመት ንጉስ ቂሮስ፡ ንጉስ ቂሮስ እዚ ትእዛዝ እዚ አዘዘ፡ እታ ኣብ ዮርሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ፡ እታ መስዋእቲ ዚስውኡላ ቦታ፡ እታ ቤት ትሰራሕ፡ መሰረታ ጽኑዕ ይኹን። ቁመታ ስሳ እመት፡ ምግፍሓ ኸአ ስሳ እመት፡ |