Ezra 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ካብ ስደት እተመልሱ ደቂ እስራኤልን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪደልይዎ ካብ ርስሓት ኣህዛብ እታ ሃገር እተፈልዩ ዅሎም ድማ በሊዖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከምርኮም ተመልሰው የመጡት የእስራኤል ልጆች፥ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ይፈልጉ ዘንድ ራሳቸውን ከምድር አሕዛብ ርኵሰት ለይተው ወደ እነርሱ መጥተው የነበሩት ሁሉ ፋሲካውን በሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከምርኮም ተመልሰው የመጡት የእስራኤል ልጆች፥ የእስራኤልንም አምላክ እግዚአብሔርን ይፈልጉ ዘንድ ራሳቸውን ከምድር አሕዛብ ርኵሰት ለይተው ወደ እነርሱ መጥተው የነበሩት ሁሉ በሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከምርኮ የተመለሱት የእስራኤል ልጆች፥ የእስራኤልን አምላክ ጌታን ለመፈለግ ራሳቸውን ከምድር አሕዛብ ርኩሰት ለይተው ወደ እነርሱ መጥተው የነበሩት ሁሉ በሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦሞዱዋፐ ስሜዳ እስራኤልያ አሳይነ አይሁዳ ግደና አሳቱ ኦያ ቱናተፐ ባረንታ ሻክ፥ መና ጎዳኮ፥ እስራኤልያ ጾሳኮ ስሜዳ አሳይ ኡባይ ፓስጋ ሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Omooduwaappe simmeedda Israa'eeliyaa asaynne Ayhuda gidenna asatuu ootsiyaa tunatetsaappe barentta shaakki, Med'inaa Godaakko, Israa'eeliyaa S'oossaakko simmeedda Asay ubbay Paasigaa meeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Di7eteththafe simmida Isra7eele asatinne he kawoteththan diza Ayzaabeta woga aggidi GODAA Isra7eele Xoossaa goynniza ubbatara Paaziga kaththaa mida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኢስራኤሌ ኣሳቲኔ ሄ ካዎቴን ዲዛ ኣይዛቤታ ዎጋ ኣጊዲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ጎይኒዛ ኡባታራ ፓዚጋ ካ ሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ድኦፐ ስምዳ እስራኤለ አሳይነ አይሁደ ግዶና አሳይ ኦያ ቱናተፈ ባንታና ሻክድ፥ ጎዳኮ፥ እስራኤለ ፆሳኮ ስምዳ አሳ ኡባይ ፓስካ ምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Di7ope simmida Isra7eele asaynne Ayhude gidonna asay oothiya tunatethaafe bantana shaakidi, Godaako, Isra7eele Xoossaako simmida asa ubbay Paasika midosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ከምርኮ የተመለሱት እስራኤላውያን የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን በአምልኮ ይፈልጉት ዘንድ ራሳቸውን ከአረማውያን ጎረቤቶቻቸው ርኩሰት ከለዩት ሁሉ ጋር በሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሥዋዕቱንም ሁሉ ከምርኮ የተመለሱት እስራኤላውያን እንዲሁም በዚያች ምድር የሚኖሩትን የአሕዛብን ሥርዓት ትተው የነበረውን ልማድ ትተው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ሁሉ እንዲመገቡት ተደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካብ ምርኮ ዝተመለሱ ደቂ እስራኤልን እቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ክደልዩ ኻብ ርኸሰት ህዝቢ እታ ሃገር ተፈልዮም ናብኣቶም መፂኦም ዝነበሩ ዅላቶም በልዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ካብ ምርኮ እተመልሱ ደቂ እስራኤልን እቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪደልዩ ኻብ ርኽሰት ህዝቢ እታ ሃገር እተፈልዩ ኹላቶምን በልዑ። |