Ezra 6:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምቕዳስ እዛ ቤት ኣምላኽ እዚኣ ድማ ሚእቲ ብዕራይን ክልተ ሚእቲ ድዑልን ኣርባዕተ ሚእቲ ገንሸልን፤ ንብዘሎ እስራኤል መስዋእቲ ሓጢኣት ድማ ከከም ብዝሒ ነገድ እስራኤል ዓሰርተው ክልተ ኣጣል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚህም በእግዚአብሔር ቤት ቅዳሴ መቶ ወይፈኖችና ሁለት መቶ አውራ በጎች፥ አራት መቶም የበግ ጠቦቶች አቀረቡ፤ ስለ ኀጢአትም መሥዋዕት እንደ እስራኤል ነገዶች ቍጥር ለእስራኤል ሁሉ ዐሥራ ሁለት አውራ ፍየሎች አቀረቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚህም በእግዚአብሔር ቤት ቅዳሴ መቶ ወይፈኖችና ሁለት መቶ አውራ በጎች አራት መቶም ጠቦቶች አቀረቡ ፤ ስለ ኃጢአትም መሥዋዕት እንደ እስራኤል ነገዶች ቍጥር ለእስራኤል ሁሉ አሥራ ሁለት አውራ ፍየሎች አቀረቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለዚህ የእግዚአብሔር ቤት ምረቃ አንድ መቶ ወይፈኖች፥ ሁለት መቶ አውራ በጎች፥ አራት መቶ የበግ ጠቦቶችን፥ ስለ ኃጢአትም መሥዋዕት እንደ እስራኤል ነገዶች ቍጥር ለእስራኤል ሁሉ ዐሥራ ሁለት አውራ ፍየሎች አቀረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጾሳ ጎልያ አንጁዋ ባላ ቦንችያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ እት ጼቱ ኮሩማቱዋ፥ ላኡ ጼቱ ዶርሳ ኦርገቱዋነ ኦይዱ ጼቱ ዶርሳ ማራቱዋ ያርሼድኖ፤ ቃይ ናጋራ ያርሾ ታማነ ላኡ እስራኤልያ ዛራቱዋ ፓይዱዋን ታማነ ላኡ ዴሻ ኦርገቱዋካ ያርሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He S'oossaa Golliyaa anjjuwaa baalaa bonchchiyaa wode, unttunttu itti s'eetu korumatuwaa, laa"u s'eetu dorssaa orggetuwaanne oyddu s'eetu dorssaa maratuwaa yarshsheeddino; k'ay nagaraa yarshshoo tammanne laa"u Israa'eeliyaa zaratuwaa payduwaan tammanne laa"u deeshsha orggetuwaakka yarshsheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika ba7aaleza bonchchos gidiza 100 mirgota, 200 dharshotanne 400 dharsho laaqqata yarshos shiishshida; nagara yarshos 12 deysha korbeta Isra7eele asaa issaa issaa zarkke sunththan shiishshida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ባኣሌዛ ቦንቾስ ጊዲዛ 100 ሚርጎታ፥ 200 ርሾታኔ 400 ርሾ ላቃታ ያርሾስ ሺሺዳ፤ ናጋራ ያርሾስ 12 ዴይሻ ኮርቤታ ኢስራኤሌ ኣሳ ኢሳ ኢሳ ዛርኬ ሱንን ሺሺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ባለይ ቦንቸትያ ዎደ ኤንቲ እስ ፄቱ ኮርማ፥ ናምኡ ፄቱ ማራዘ፥ ኦይዱ ፄቱ ዶርሳ ኡርገታ ያርሽዶሶና። ቃስ ናጋራ ያርሾስ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ኮቻታ ታይቦን ታማነ ናምኡ ኮለ ያርሽዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He ba7aaley bonchetiya wode enti issi xeetu korma, nam7u xeetu maraze, oyddu xeetu dorsa urgeta yarshidosona. Qassi nagara yarshos tammanne nam7u Isra7eele kochata taybon tammanne nam7u kole yarshidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለዚህ ለእግዚአብሔር ቤት ምረቃም አንድ መቶ ወይፈኖችን፣ ሁለት መቶ አውራ በጎችንና አራት መቶ ተባዕት ጠቦቶችን ሰጡ፤ ለመላው እስራኤል የኀጢአት መሥዋዕትም ዐሥራ ሁለት ተባዕት ፍየሎችን በእያንዳንዱ የእስራኤል ነገድ ልክ አቀረቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ሁሉ ለበዓሉ የሚሆኑትን አንድ መቶ ወይፈኖችን፥ ሁለት መቶ በጎችንና አራት መቶ ጠቦቶችን ለመሥዋዕት አቀረቡ፤ ለኃጢአት ስርየት መሥዋዕት የሚሆኑም ዐሥራ ሁለት ፍየሎችን በእያንዳንዱ ነገድ ስም አቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምቕዳስ እታ ቤት እግዚኣብሄር ከዓ ሚእቲ ዝራብዓት፥ ክልተ ሚእቲ ማጓሉ፥ ኣርባዕተ ሚእቲ ጡበታት፥ ከም ቊፅሪ እቶም ነገዳት እስራኤል ድማ ንዅላቶም እስራኤል ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዓሰርተ ኽልተ ዲበላታት ኣቕረቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንምቕዳስ እታ ቤት ኣምላኽ ከአ ሚእቲ ዝራብዕ ፡ ክልተ ሚእቲ ድዑል፡ ኣርባዕተ ሚእቲ ገንሸል፡ ከም ቁጽሪ እቶም ነገዳት እስራኤል ድማ ንኹላቶም እስራኤል ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዓሰርተው ክልተ ድቤላ ኣቕረቡ። |