Ezra 6:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽማግለታት ኣይሁድ ድማ ሃነጹ፡ ብነብዪ ሃጌ፡ ነብዪን ዘካርያስ ወዲ ዒዶን ድማ ሰሰኑ። ከም ትእዛዝ ኣምላኽ እስራኤልን ከም ትእዛዝ ቂሮስን ዳርዮስን ኣርታሕሻርክስን ንጉስ ፋርስ ድማ ሃነጹን ወድኡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአይሁድ ሽማግሌዎችና ሌዋውያንም በነቢዩ በሐጌና በአዶ ልጅ በዘካርያስ ትንቢት መሠረት ሠሩ፤ ተከናወነላቸውም። እንደ እስራኤልም አምላክ ትእዛዝ፥ እንደ ፋርስም ነገሥታት እንደ ቂሮስና እንደ ዳርዮስ፥ እንደ አርተሰስታም ትእዛዝ ሠርተው ፈጸሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአይሁድም ሽማግሌዎች በነቢዩ በሐጌና በአዶ ልጅ በዘካርያስ ትንቢት ሠሩ ተከናወነላቸውም። እንደ እስራኤልም አምላክ ትእዛዝ፥ እንደ ፋርስም ነገሥታት እንደ ቂሮስና እንደ ዳርዮስ እንደ አርጤክስስም ትእዛዝ ሠርተው ፈጸሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአይሁድም ሽማግሌዎች በነቢዩ ሐጌና በዒዶ ልጅ በዘካርያስ ትንቢት እየተበረታቱ ሠሩ ተከናወነላቸውም። በእስራኤል አምላክ ትእዛዝ፥ እንደ ቂሮስ ትእዛዝ እንደ ዳርዮስ እንደ አርጤክስስ የፋርስ ንጉሥ ትእዛዝ ሠርተው ፈጸሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አይሁዳ ጭማቱ ባረንቱ ኪታ አገናን ኦድኖ፤ ቃይ ትምቢትያ ኦድያዌ ሀዌነ እዶ ናአይ ዛካራስ ኦዴዳ ቃላንካ ምንሴድኖ። እስራኤልያ ጾሳይ አዛዜዳዋዳንነ ፓርሰ ቢታ ካተቱ ቂሮስ፥ ዳርዮስነ አርጸክሲሰ አዋዬዳዋዳን ጌሻ ጎሊ ኬጸቲደ ዉሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ayhuda c'imatuu barenttu kiitaa aggenaan ootseeddino; k'ay timbbitiyaa odiyaawe Hawenne Iddo na'ay Zakkaraasi odeedda k'aalankka miniseeddino. Israa'eeliyaa S'oossay azazeeddawaadaaninne Paarise biittaa kaatetuu K'iiroosi, Daariyoosinne Ars's'ekisise awaayeeddawaadan Geeshsha Gollii kees's'ettiide wureedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ayhudata kaaleththizayti, nabe Haggeynne Zakaraasi minththeththiin Xoossa Keeththa ooso ellesi ooththida; Isra7eele Xoossa shenen Paarise kawo Qiroosi, Daariyoossinne Arxekisisi azazida mala Xoossa Keeththaa ooso polida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይሁዳታ ካሌዛይቲ፥ ናቤ ሃጌይኔ ዛካራሲ ሚንን ጾሳ ኬ ኦሶ ኤሌሲ ኦዳ፤ ኢስራኤሌ ጾሳ ሼኔን ፓሪሴ ካዎ ቂሮሲ፥ ዳሪዮሲኔ ኣርጼኪሲሲ ኣዛዚዳ ማላ ጾሳ ኬ ኦሶ ፖሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አይሁደ ጭማት ባንታ ኦሱዋ አጎና ኦዶሶና፤ ቃስ ናበይ ሀገይነ እዶ ናአይ ዛካርያስ ኦድዳ ቃላን ምነትዶሶና። እስራኤለ ፆሳይ ኪትዳይሳዳ ፋርሰ ካዎት ቅሮስ፥ ዳርዮስነ አርፀክስስ አዋጅዳይሳዳ ፆሳ ኬ ኬፅድ ዉርስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ayhude cimati banta oosuwa aggonna oothidosona; qassi nabey Haggeynne Ido na7ay Zakaryaasi odida qaalan minetidosona. Isra7eele Xoossay kiittidaysada Farse kawoti Qiroosi, Daariyosinne Arxekisisi awaajidaysada Xoossa keetha keexidi wursidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የአይሁድ መሪዎች በነቢዩ በሐጌና በአዶ ልጅ በዘካርያስ ትንቢት እየተጽናኑ ሥራውን ቀጠሉ፤ የቤተ መቅደሱንም ሥራ በእስራኤል አምላክ ትእዛዝ እንዲሁም የፋርስ ነገሥታት ቂሮስ፣ ዳርዮስና አርጤክስስ በሰጡት ትእዛዝ መሠረት ሠርተው ጨረሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአይሁድ መሪዎች፥ ነቢያቱ ሐጌና ዘካርያስ እያበረታቱአቸው የቤተ መቅደሱን ሥራ አፋጠኑት፤ በእስራኤል አምላክ ፈቃድ የፋርስ ነገሥታት ቂሮስ፥ ዳርዮስና አርጤክስስ ባዘዙትም መሠረት የቤተ መቅደሱን ሥራ ፈጸሙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዓበይቲ ኣይሁድ ከዓ፥ ከምቲ ትእዛዝ ኣምላኽ እስራኤልን ከምቲ ትእዛዝ ቂሮስን ዳርዮስን ኣርጤክስስ ንጉስ ፋርስን ብትንቢት ነቢይ ሃጌን ዘካርያስ ወዲ ኣዶን ተደጊፎም ቀኒዑሎም ሰሪሖም ፈፀምዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዓበይቲ ኣይሁድ ከአ ሰርሑ፡ ከምቲ ትእዛዝ ኣምላኽ እስራኤልን ከምቲ ትእዛዝ ቂሮስን ዳርዮስን ኣርታሕሻስታ ንጉስ ፋርስን ብትንቢት ነብዩ ሃጌን ዘካርያስ ወዲ ዒዶን ተደጊፎም ቀኒዑሎም ዐየዮም ፈጸምዎ። |