Ezra 6:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ታትናይ፡ ኣመሓዳሪ ብሸነኽ እቲ ርባ፡ ሰታርቦስናይን ብጾቶምን፡ ከምቲ ንጉስ ዳርዮስ ዝለኣኾ፡ ቀልጢፎም ከምኡ ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ዳርዮስ እንደ ላከው ቃል፥ በዚያን ጊዜ በወንዝ ማዶ ያለ ገዥ ተንትናይ ደግሞ አስተርቡዝናይ ተባባሪዎቻቸውም እንዲሁ ተግተው አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ዳርዮስ እንደ ላከው ቃል፥ በዚያን ጊዜ በወንዝ ማዶ ያለ ገዥ ተንትናይ ደግሞ ሰተርቡዝናይ ተባባሪዎቻቸውም እንዲሁ ተግተው አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያ በኋላ በወንዝ ማዶ ያለ አካባቢ ገዢ ታትናይ፥ ሽታርቦዝናይና ተባባሪዎቻቸው ንጉሡ ዳርዮስ እንደ ላከው ቃል፥ እንዲሁ ተግተው አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ቢታ ሞድያ ታታናይ፥ ሻታርቦዝንነ ኡንቱንቱና ኦያ ኡባቱ ካቲ ዳርዮስ አዛዜዳዋዳን ምኖተን ኦደ ፖሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Efiraas'iisa Shaafaappe away wulliyaa Bagga Biittaa mooddiyaa Tattanaayi, Shatarbbozininne unttunttunna ootsiyaa ubbatuu Kaatii Daariyoosi azazeeddawaadan minotetsan ootsiide poleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye dere ayssiza Tatenaye, Saterboozinayeynne isttara issife ooththiza daannati kawoy azazida mala ubbaa polida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዴሬ ኣይሲዛ ታቴናዬ፥ ሳቴርቦዚናዬይኔ ኢስታራ ኢሲፌ ኦዛ ዳናቲ ካዎይ ኣዛዚዳ ማላ ኡባ ፖሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ሄፍን ቢታ አይስያ ታታናያ፥ ሳታርቡዛንነ ኤንታራ ኦያ ኡባይ ካዎይ ዳርዮስ ኪትዳይሳዳ ምኖተን ኦድ ፖልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Efraxiisa Shaafape hefintha biitta aysiya Tatanaya, Satarbuzaninne entara oothiya ubbay kawoy Daariyosi kiittidaysada minotethan oothidi polidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንጉሡ ዳርዮስ ባዘዘው መሠረት በኤፍራጥስ ማዶ አገረ ገዥ የነበረው ተንትናይ፣ ሰተርቡዝናይና ተባባሪዎቻቸው ሥራው በትጋት እንዲፈጸም አደረጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ አገረ ገዢው ታተናይ፥ ሸታርቦዝናይና የእነርሱም ተባባሪዎች የሆኑ ባለሥልጣኖች ንጉሠ ነገሥቱ እንዳዘዛቸው ሁሉንም ነገር ፈጸሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ተንትናይ፥ እቲ መስፍንን ሰገር ንየው ሩባን፥ ሰተርቡዝናይን እቶም ተሓባበርቶምን፥ ንጉስ ዳርዮስ ልኢኹ ስለ ዝኣዘዘ፥ ነቲ ስራሕ ብጥንቃቐ ፈፀምዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ታትናይ፡ እቲ መስፍን ስግር ክንየው ርባን፡ ሽታርቦዝናይን እቶም ብዞቶምን፡ ንጉስ ዳርዮስ ልኢኹ ስለ ዝአዘዘ፡ ብጥንቃቐ ገበርዎ። |