Ezra 6:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ስሙ ኣብኣ ዘቐመጠ ኣምላኽ ድማ ነቶም ነዛ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ ንምልዋጥን ንምጥፋእን ኣብ ኢዶም ዝሃርሙ ነገስታትን ህዝብታትን የጥፍኦም። ኣነ ዳርዮስ ትእዛዝ ኣቕረብኩ፤ ብፍጥነት ይፍጸም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስሙ በዚያ የሚኖር አምላክ ይህን ይለውጡ ዘንድ፥ በኢየሩሳሌም ያለውንም የእግዚአብሔርን ቤት ያፈርሱት ዘንድ እጃቸውን የሚዘረጉትን ነገሥታትና አሕዛብ ሁሉ ያጥፋ። እኔ ዳርዮስ ይህን አዝዣለሁ፤ በትጋት ይፈጸም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስሙንም በዚያ ያኖረው አምላክ ይህን ይለውጡ ዘንድ በኢየሩሳሌም ያለውንም የእግዚአብሔርን ቤት ያፈርሱት ዘንድ እጃቸውን የሚዘረጉትን ነገሥታትና አሕዛብ ሁሉ ያጥፋ። እኔ ዳርዮስ ይህን አዝዣለሁ፤ በትጋት ይፈጸም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን ሊለውጡ፥ በኢየሩሳሌም ያለውንም የእግዚአብሔርን ቤት ሊያፈርሱ እጃቸውን የሚዘረጉትን ነገሥታትና አሕዛብ ሁሉ፥ ስሙን በዚያ ያኖረው አምላክ ያጥፋው። እኔ ዳርዮስ ይህን አዝዣለሁ፥ በትጋት ይፈጸም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አዛዙዋ ላማናዉነ ቃይ የሩሳላመን ደእያ ጾሳ ጎልያ ኮላናዉ ኩሽያ ደንያ አይ ካትያ ዎይ አሳ ግድና፥ ባረ ሱንይ ጼሰታና ማላ የሩሳላመ ዶሬዳ ጾሳይ አ ይሶ። ታን ዳርዮስ ሀዋ አዛዛድ። ሀ የዉዋ አሳይ ኡባይ ምኖተን ፖሎ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha azazuwaa laammanawunne k'ay Yerusaalamen de'iyaa S'oossaa Golliyaa kolanaw kushiyaa dentsiyaa ay kaatiyaa woy asaa gidina, bare suntsay s'eesettana mala Yerusaalame dooreedda S'oossay Aa d'aysso. Taani Daariyoosi hawaa azazaad. Ha yewuwaa Asay ubbay minotetsan polo» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha azazoza ixxidi Yerusalaamen diza Xoossa Keeththaa laallana koyza ay kawonne dere ubbaa ba sunththay xeygettana mala Yerusalaame doorida Xoossay dhaysso; hayssa azazoza immiday tana kawo Daariyoosa gidida gishshas ubbay polettana bessees.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኣዛዞዛ ኢጺዲ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጾሳ ኬ ላላና ኮይዛ ኣይ ካዎኔ ዴሬ ኡባ ባ ሱንይ ጼይጌታና ማላ ዬሩሳላሜ ዶሪዳ ጾሳይ ይሶ፤ ሃይሳ ኣዛዞዛ ኢሚዳይ ታና ካዎ ዳሪዮሳ ጊዲዳ ጊሻስ ኡባይ ፖሌታና ቤሴስ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኪታ ላማናዉ ዎይኮ የሩሳላመን ደእያ ፆሳ ኬ ላላናዉ ኩሸ ደንያ አይ ካዎይ ዎይኮ አስ ግድን፥ ባ ሱንይ ፄገታና መላ የሩሳላመ ዶርዳ ፆሳይ እያ ይሶ። ታኒ ዳርዮስ ሀይሳ ኪታስ። ሀ ኡባይ ምኖተን ፖለቶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha kiita laammanaw woyko Yerusalaamen de7iya Xoossaa keethaa laallanaw kushe denthiya ay kawoy woyko asi gidin, ba sunthay xeegetana mela Yerusalaame doorida Xoossay iya dhayso. Taani Daariyosi haysa kiittas. Ha ubbay minotethan poleto” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን ትእዛዝ ለማፍረስ ወይም በኢየሩሳሌም የሚገኘውን ቤተ መቅደስ ለማጥፋት እጁን የሚያነሣ ማንኛውንም ንጉሥ ወይም ሕዝብ፣ ስሙን በዚያ እንዲኖር ያደረገ አምላክ ያጥፋው። እኔ ዳርዮስ በትጋት እንዲፈጸም ይህን ትእዛዝ ሰጥቻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ትእዛዝ ባለመቀበል በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ለማፍረስ የሚሞክረውን ማንኛውንም ንጉሥ ወይም ሕዝብ የስሙ መጠሪያ ይሆን ዘንድ የመረጠ አምላክ ያስወግደው፤ ይህን ትእዛዝ ያስተላለፍኩ እኔ ዳርዮስ ስለ ሆንኩ በሙሉ መፈጸም አለበት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዝ ትእዝዝ እዙይ ንምፍራስ ወይ ከዓ ነቲ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝርከብ ቤተ መቕደስ ንምጥፋእ ኢዱ ዘልዕል ዝኾነ ንጉስ ወይ ህዝቢ፥ ስሙ ኣብኡ ኽነብር ዝገበረ ኣምላኽ የጥፍኣዮ፤ ኣነ ዳርዮስ ነዝ ትእዛዝ እዙይ ኣዚዘ ኣለኹ፤ በጥንቃቐ ድማ ይፈፀም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ኺልውጥን ነታ ኣብ ዮርሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ ኬፍርሳን ኢሉ ኢዱ ዚዝርግሕ ዘበለ ንጉስን ህዝብን ድማ፡ እቲ ስሙ ኣብኣ ዘሕደረ ኣምላኽ የጥፍአዮ። ኣነ ዳርዮስ አዘዝኩ፡ ብጥንቃቐ ይግበርዎ። |