Ezra 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ኣውራጃ ይሁዳ፡ ናብታ ብዓበይቲ ኣእማን እተሃንጸት፡ ኣብ መናድቕ ድማ ዕንጨይቲ እተነጽፈት ቤት እቲ ዓብዪ ኣምላኽ ከም ዝኸድና ንንጉስ ይፍለጥ፣ እዚ ዕዮ እዚ ድማ ቀልጢፉ ይቕጽልን ኣሎን። ኣብ ኢዶም ብልጽግና ዝኾኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ይሁዳ ሀገር ወደ ታላቁም አምላክ ቤት እንደ ሄድን ንጉሡ ይወቅ፤ እርሱም በጥሩ ድንጋይ ይሠራል፤ በቅጥሩም ውስጥ ልዩ እንጨት ይደረጋል፤ ያም ሥራ በትጋት ይሠራል፤ በእጃቸውም ይከናወናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ይሁዳ አገር ወደ ታላቁም አምላክ ቤት እንደ ሄድን ንጉሡ ይወቅ፤ እርሱም በትልቅ ድንጋይ ተሠራ፥ በቅጥሩም ውስጥ እንጨት ተደረገ፥ ያም ሥራ በትጋት ይሠራል፥ በእጃቸውም ይከናወናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ይሁዳ አገር ወደ ታላቁ አምላክ ቤትም እንደ ሄድን በንጉሡ ዘንድ ይታወቅ፥ እርሱም በትልቅ ድንጋይ ተሠራ፥ በቅጥሩም ውስጥ እንጨት ተደረገ፥ ያም ሥራ በጥንቃቄ ይሠራል፥ በእጃቸውም ይከናወናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኑን ይሁዳ ጋድያን ደእያ ዎልቃማ ጾሳ ጎልያኮ ቤዶ። ሄ ሹቻን ኬጸቴዳ፤ ቃይ ግምቢያ ጋርሳንካ ምይ ዎዳ። ኦሱካ ዎልቃማ አኬካንነ ኤሌል ኦሰቲደ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Nuuni Yihudaa gadiyaan de'iyaa wolk'k'aama S'oossaa Golliyaakko beeddo. He shuchchaan kees's'etteedda; k'ay gimbbiyaa garssankka mitsay wod'd'eedda. Oosuukka wolk'k'aama akeekaaninne elleelli oosettiidde de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | nuni Yuhuda biitta biidi gita Xoossa Keeththay gita masettida shuchchaninne miththan keexettidayssa be7idayssi nees eretto; he oosozikka cimati kaaleththishin maaraninne eeson ooseteththa bolla dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ዩሁዳ ቢታ ቢዲ ጊታ ጾሳ ኬይ ጊታ ማሴቲዳ ሹቻኒኔ ሚን ኬጼቲዳይሳ ቤይዳይሲ ኔስ ኤሬቶ፤ ሄ ኦሶዚካ ጪማቲ ካሌሺን ማራኒኔ ኤሶን ኦሴቴ ቦላ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ይሁዳ ቢታን ደእያ ግታ ፆሳ ኬ ብድ በእዳይሳ ካዎይ ኤሮ። ሄ ፆሳ ኬይ ግታ ሹቻን ኬፀትስ፤ ግምበ ቱሳት ከይዶሶና፤ ኦሶይካ ግታ አኬካንነ ኤሶን ኦሰትሸ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni Yihuda biittan de7iya gita Xoossaa keetha bidi be7idaysa kawoy ero. He Xoossa keethay gita shuchan keexetis; gimbe tuussati keyidosona; oosoyka gita akeekaninne eeson oosetishe de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የታላቁ አምላክ ቤተ መቅደስ ወደሚገኝበት ወደ ይሁዳ አውራጃ ሄደን እንደ ነበር በንጉሡ ዘንድ የታወቀ ይሁን። ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን በታላላቅ ድንጋዮች እየገነቡና ቅጥሩንም በወፍራም ምሰሶዎች እየሠሩ ነው፤ ሥራው በትጋት በመከናወንና በእነርሱም አመራር በመፋጠን ላይ ይገኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ይሁዳ ምድር ሄደን የታላቁ አምላክ ቤተ መቅደስ በድንጋይና በጠርብ እንጨት ሲሠራ ማየታችን ለግርማዊነትዎ የታወቀ ይሁን፤ ሥራውም በሽማግሌዎቹ መሪነት በጥንቃቄና በፍጥነት እየተሠራ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሕና ናብ ግዝኣት ይሁዳ ናብ ቤት እቲ ዓብዪ ኣምላኽ ከም ዝኸድና፥ ንጉስ ይፍለጥ። ንሳ ኸዓ ብዓበይቲ ኣእማን ትንደቕ ኣላ። ኣብ መናድቓ ድማ ኣዕፃው ይግበሮ ኣሎ። እዝ ስራሕ እዙይ ብጥንቃቐ ይስራሕ ኣሎ፤ ኣብ ኣእዳዎም ከዓ ይሰልጠሎም ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሕና ኣብ ግዝኣት ይሁዳ ናብ ቤት እቲ ዓብዩ ኣምላኽ ከም ዝኸድና፡ ንጉስ ይፍለጥ። ንሳ ኸአ ብኣርባዕተ ዝመአዝኑ ኣእማን ትንደቕ አላ። ኣብ መናድቓ ድማ ኣዕጻው ይግበሮ ኣሎ። እዚ ዕዮ እዚ ብጥንቃቐ ይዕየ፡ ኣብ ኣእዳዎም ከአ ይሰልጠሎም አሎ። |