Ezra 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዘሩባቤል ወዲ ሸኣልትኤልን የሱስ ወዲ ዮሳዳቅን ተንሲኦም ነታ ኣብ የሩሳሌም ዘላ ቤት ኣምላኽ ኪሃንጹ ጀመሩ፣ እቶም ዝረድእዎም ነብያት ኣምላኽ ድማ ምሳታቶም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያን ጊዜም የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤል የኢዮሴዴቅም ልጅ ኢያሱ ተነሥተው በኢየሩሳሌም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመሩ፤ የሚያግዙአቸውም የእግዚአብሔር ነቢያት ከእነርሱ ጋር ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜ የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤል የኢዮሴዴቅም ልጅ ኢያሱ ተነሥተው በኢየሩሳሌም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመሩ፤ የሚያግዙአቸውም የእግዚአብሔር ነቢያት ከእነርሱ ጋር ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ የሸአልቲኤል ልጅ ዘሩባቤል የዮፃዳቅም ልጅ ኢያሱ ተነሥተው በኢየሩሳሌም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመሩ፤ የሚያግዙአቸው የእግዚአብሔር ነቢያት ከእነርሱ ጋር ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳላትያላ ናአይ ዛሩብ-ባቤልነ ዮጸዴቃ ናአይ ኢያሱ ደንዲደ፥ የሩሳላመን ደእያ ጾሳ ጎልያ ዛረደ ኬጻናዉ ዶሜድኖ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱካ ኡንቱንቱና እትፐ ግዲደ፥ ኡንቱንታ ማዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Salaatiyaala na'ay Zarub-baabeelinne Yos'edeek'a na'ay Iyyaasu denddiide, Yerusaalamen de'iyaa S'oossaa Golliyaa zaaretsiide kees's'anaw doommeeddino. Timbbitiyaa odiyaawanttukka unttunttunna ittippe gidiide, unttuntta maaddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Salatiyaale naa Zerubaabeleynne Iyosaadoqe naa Iyaasoy he nabeta qaala siyidaappe guye Yerusalaamen diza Xoossa keeth zaari keexo oykkida; nam7u nabetikka istta maaddishe isttara deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳላቲያሌ ና ዜሩባቤሌይኔ ኢዮሳዶቄ ና ኢያሶይ ሄ ናቤታ ቃላ ሲዪዳፔ ጉዬ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጾሳ ኬ ዛሪ ኬጾ ኦይኪዳ፤ ናምኡ ናቤቲካ ኢስታ ማዲሼ ኢስታራ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳላትያላ ናአይ ዛሩባበልነ እዮሳደቃ ናአይ እያሱይ ደንድድ፥ የሩሳላመን ደእያ ጎዳ ኬ ዛሪድ ኬፃናዉ ዶምዶሶና። ፆሳ ናበትካ ኤንታ ማድሸ ኤንታራ ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Salatiyaala na7ay Zarubaabelinne Iyosadeqa na7ay Iyyasuy dendidi, Yerusalaamen de7iya Godaa keethaa zaaridi keexanaw doomidosona. Xoossaa nabetika enta maaddishe entara de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤልና የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ በኢየሩሳሌም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንደ ገና ለመሥራት ተነሡ፤ የሚያግዟቸውም የእግዚአብሔር ነቢያት አብረዋቸው ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤልና የኢዮጼዴቅ ልጅ ኢያሱም የነዚህን ነቢያት የትንቢት ቃል በሰሙ ጊዜ በኢየሩሳሌም የሚገኘውን ቤተ መቅደስ መሥራታቸውን እንደገና ቀጠሉ፤ ሁለቱ ነቢያትም ይረዱአቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዘሩባቤል ወዲ ሰላትያልን ኢያሱ ወዲ ኢዮሴዴቅን ተሲኦም፥ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘሎ ቤት እግዚኣብሄር ክሰርሑ ጀመሩ። ዝሕግዝዎም ነቢያት እግዚኣብሄርውን ምስኣቶም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዘሩባቤል ወዲ ሸኣልትኤልን እያሱ ወዲ ዮጻድቅን ተንስኡ፡ ኣብ ዮርሳሌም ቤት ኣምላኽ ኪሰርሑ ኸአ ከመሩ። ምሳታቶም ኮይኖም ድማ ነብያት ኣምላኽ ይድግፍዎም ነበሩ። |